News, Media, Documentary, Information, Trusted TV channel.
Nice foto
❤❤❤❤❤❤
ቀድሞ ጌታ አቅም ሆነሽ (አኩዋንም ቀድመሄኝ ተገኘህ ከደጅ aster abebe )አቅም ሆኖሻል ጌታ ለማፅናናት እ ሱ በቂ ነው በርቺ 😔.
abateyew betam tegodetwal fetari stenatun yesetw siyasazen
Amen
ወደ ኦርቶዶክስ ተመለሺ ይቆጭሻል
😂😂😂😂😂😂😂😂
ጥሩ ነው ሲዳማ የለቅሶ ስርአት አለው ከሱ ጋር አብሮ ቢሆን ባህሉንም ቢመስል ጥሩ ነው
"ኢየሱስም እርስዋ ስታለቅስ ከእርስዋም ጋር የመጡት አይሁድ ሲያለቅሱ አይቶ በመንፈሱ አዘነ በራሱም ታወከ፤ወዴት አኖራችሁት? አለም። እነርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ መጥተህ እይ አሉት። ኢየሱስም እንባውን አፈሰሰ።"(ዮሐንስ 11 ÷33-35) ግን ክርስቶስ ፈጣሪ ሆኖ ለምን አለቀሰ ?
😭😭😭😭💔🖤💔💔🖤🖤😭😭
ቀብር ላይ የሚስቁ ሰዎችን ቀርጾ ማሳየት ነውርና ጸያፍ ነው ታረም
ኢትዮጽያዊ ሱነማዊቷ ❤
Afl fqr
እግዛብሄር ያፅናሽ 😢
ወላድ በልጅ አትፈተን ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍ
ጥሩ ነት ለራስ ነው ሁሌ ጥሩ ሁን
😢😢😢
Was waw waw endezi lijua yet endehede yegebat enat tetenabalech yebelage lalemenew esat lemibelaw
የሞተው አበሻ ሽኝቱ የፈረንጂ - በምድር ለቀረው ሙሾ ይውረድ እንጂ
ፈጣሪያፅናሽ ዬኔእናት
ልጁ እረፍት አጣ። የዘፋኝ ልጅ መሆን በጣም ከባድ መሆኑን የምንረዳው ይህ ምንም የማያውቅ ልጅ ሞቶሞ እረፍት ሲያጣ ነው። የተራ ሰው ልጅ ቢሆን ማን አጀንዴ ያደርገው ነበር
ayzon😭🤣
ታድላ ጽናትዋ ወይኔ እኔ አመመኝ ሲሉኝ ምድር ነዉ የሚጠበኝ እንኳንም አጥቸዉ ጀግና እናትነሸ እመቤቴ ታጽናሸ
ነፍስ ይማር !
ምን ሆኖ ነው የሞተው?
ይሄንም ስልጣኔ ነው ሊሉን ነው ይሄ የኛ ባህል አይደለም ቀብር ሳይሆን ሰርግ የሚያጅቡ ነው የሚመስሉት :: ነብስ ይማር😢
ተውውውዋት.....አታቁስልዋት! በአለም በሰው ልጅ ታሪክ፣ የህይወት ምእራፎች ከባድና መራራ ፈተናዎች ሆነው በሁለት ጎራ የተከፈሉ ተፃራሪ ባላንጣዎች ፍቅርና ሞት ናቸው። ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናትና፥ - መኃልየ. 8፥6 ይላል የእግዚአብሄር ቃል ሲያስረግጥልን። በሰው አቅም የሞትና የፍቅር ብርታት መቋቋም ፍፁም ከባድ እንደሆነ በተግባር ሁላችንም እናውቀዋለን።ስብራቱ እጅግ ሃይለኛና በቀላሉ የሚሽር ስላልሆነ።ምናልባትም የእድሜ ልክ ስቃይ ነው።የእናትና ልጅ ሲሆን ደግሞ ፍቅሩም ሃዘኑም ከሚባለው በላይ ነው። እግዚአብሄር ስለ እናት ፍቅር ብርታትና ሃይለኝነት ሲያስረዳ ከእሳትም፣ከማእበልም ሳይሆን ከራሱ ፍቅር ጋር በማነፃፀር ነው ያስረዳው፤ከሌላው አይነት ፍቅርም አይደለም። “በውኑ ሴት ከማኅፀንዋ ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትችላለችን? አዎን፥ እርስዋ ትረሳ ይሆናል፥ እኔ ግን አልረሳሽም።” - ኢሳይያስ 49፥15 እህታችን ዘሪቱም እናት እንደመሆንዋ ከባድ የልብ ስብራት እና ጥልቅ ሃዘን እንደ ደረሰባት ግልፅ ነው። ያውም የበኩር ልጇ፣አብሮ አደግዋ፣ጓደኛዋ ማጣቷ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ መገመት አያዳግትም። ታዲያ በልጇ የቀብር ስነስርአት ላይ ቆማ ከዓይኖቿ ስር የእምባ ዘለላ ሳይታይ በመልካምና የምስጋና ንግግር ልጇ መሸኘቷ ግማቹ ግራ ሲገባው፥ከፊሉ ሲፈርድባት የማህበራዊ ሚድያ የሳምንቱ የወሬ ርእስ ሆኗ መሰንበቷ ሳያስገርመኝ አልቀረም። ሲጀመር ማዘን፣ያውም የልጅ ሃዘን ሃጥያት አይደለም። እየሱስ አልአዛር በሞተ ግዜ ሃዘንተኞች ወዳጀቹ ለማፅናናት በሄደ ግዜ ሲያለቅሱ አይቶ ሃዘናቸው ተጋብቶበት እሱም አብሯቸው አልቅሰዋል። ዮሐንስ 11 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³³ ኢየሱስም እርስዋ ስታለቅስ ከእርስዋም ጋር የመጡት አይሁድ ሲያለቅሱ አይቶ በመንፈሱ አዘነ በራሱም ታወከ፤ ³⁴ ወዴት አኖራችሁት? አለም። እነርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ መጥተህ እይ አሉት። ³⁵ ኢየሱስም እንባውን አፈሰሰ። እየሱስ አዝኖ ያለቀሰው መጀመሪያውኑ ለእግዚአብር ክብር እንዲሞት ለወሰነበትና ከጥቂት ደቂቃዎች በኃላ ከሞት ለሚያስነሳው አልአዛር ሳይሆን የአልአዛር ቤተሰቦች የልብ ስብራትና ሃዘን ልቡ ስለነካው መሆኑ ግልፅ ነው። የሚያዝንልን አፅናኝና ርህሩህ እንጂ በሃዘናችን፣ በውድቀታችንና በስብራታችን እንዲሁ የሚተወን አምላክ አይደለም ያለን። “እርሱ ራሱ ተፈትኖ መከራን ስለ ተቀበለ የሚፈተኑትን ሊረዳቸው ይችላልና።” - ዕብራውያን 2፥18 የእግዚአብሄር ልጆች ስናዝንና ልባችን ሲሰበር አባታችን ፍፁም አይወድም፤ ስለዚህ ሃዘን ሲያጋጥመን መጀመሪያ ያ አፅናኙ በውስጣችን ያለው የአባታችን መንፈስ እንድንፅናና ስለሚያደርገን ነው፤ከሌላው የሚለየን። ምእራባዊ ስታይል ለመከተል አይደለም። ሁለተኛው ምክንያት የስጋ ህልፈት በተመለከተ ያለን ግንዛቤ የተለየ ስለሆነ ነው።እግዚአብሄር የሰጠን ነገር መልሶ ቢወስድብን የራሱ ወደ ራሱ መመለሱ የፈቀደው የማድረግ ስልጣኑ መቀበል እንዳለብን ያመንን ሰዎች በመሆናችን ነው። የምንወደው ሰው ሲለየን ማዘናችን ተፈጥራዊ ቢሆንም በወደ ተሻለው ወደ አባቱ እቅፍ በምንሸኘው ሰው ቀብር ላይ ያዙኝ ልቀቁኝ ማለት ተገቢ አይደለም፤ከዘላለም ሞት ማምለጣችን፣መዳናችን ረስተን በማጉረምረም እግዚአብሄር ለምን እናሳዝናለን?...እንደ እዮብ እና እንደ ዳዊት" እግዚአብሄር የወደደው አደረገ፤እግዚአብሄር ሰጠ እግዚአብሄር ነሳ "ማለት ለምደናልና። ኢዮብ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ እንዲህም አለ፦ ራቁቴን ከእናቴ ማኅፀን ወጥቻለሁ፥ ራቁቴንም ወደዚያ እመለሳለሁ፤ እግዚአብሔር ሰጠ፥ እግዚአብሔርም ነሣ፤ የእግዚአብሔር ስም የተባረከ ይሁን። ²² በዚህ ሁሉ ኢዮብ አልበደለም፥ ለእግዚአብሔርም ስንፍናን አልሰጠም። ስለዚህ የእህታችን ዘሪቱ ፅናትና ብርታትም ከሰዋዊ ተፈጥሮ የወጣ ማንነት ስላላት ወይም የምእራባዊያን የሃዘን ስታይል ለመከተል ብላ ያደረገችው ሳይሆን ከመንፈስ ቅዱስ የሆነ መፅናናትና ብርታት እንዲሁም " ፈቃድህ ይሁን ብለን ዝም አልን" እንዳሉት የእግዚአብሄር ባርያዎች ከመንፈሳዊ ብስለትና ለእግዚአብሄር ፈቃድ ፍፁም ከመገዛት የመነጨ የእግዚአብር ፀጋ መሆኑ መረዳት አለብን። ይልቁንስ ፣የስንት ፓስተሮችና ታላላቅ ነብያቶች ልጆች በአለማዊ ወጀብ ተጠልፈው "ድራጊስትና ጌይ" በሆኑበት በዚህ አስፈሪና አደገኛ ዘመን የዘሪቱ ክርስትያን ሁለንተናው ለአምላኩ አስገዝቶ በፈሪሃ እግዚአብሄር በመመላለስ በሰውና በእግዚአብሄር ዘንድ ሞገስ ያገኘና የተመሰገነ መሆኑ እጅግ ያስደንቃል። ክርስትያን የዚህ አለም ቆይታው አጭር ቢሆንም ለትውልዱ አርአያ በመሆን ያሳየው ትጋትና መልካምነት "በዘመኑ ሁሉ እግዚአብሄርን ያገለገለ" ተብሎ የክብር አክሊል የሚያሸልም ስራ ሰርቶ አልፎዋል።ጓደኞቹ፣ መሪዎቹ፣ አገልጋዮቹም የመሰከሩለት እውነታ እሱ ነውና።እህቴ በዚህ ነገር ነው እግዚአብሄር ማመስን ያለብሽ። በምድር ላይ ሺ አመት ኖሮ ማደሪያው ገሃነም የሆነ ትውልድ ማሳደግ ምን ፋይዳ አለውና። ሉቃስ 23 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁷ ዋይ ዋይ ከሚሉና ሙሾ ከሚያወጡ ሴቶችና ከሕዝቡ እጅግ ብዙዎች ተከተሉት። ²⁸-²⁹ ኢየሱስ ግን ወደ እነርሱ ዘወር ብሎ እንዲህ አለ፦ እናንተ የኢየሩሳሌም ልጆች፥ ለእኔስ አታልቅሱልኝ፤ ዳሩ ግን፦ መካኖችና ያልወለዱ ማኅፀኖች ያላጠቡ ጡቶችም ብፁዓን ናቸው የሚሉበት ጊዜ እነሆ ይመጣልና ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ። በመልካም ጅማሬና ፍፃሜ የትውልዱ ምሳሌ ሆኖ ስላለፈው ብላቴናው ክርስትያን ሙሾ ካላወረድሽ እያላቹ እህታችን ዘሪቱን እባካቹ አታቁስሏት፤እሷስ የተሻለውን መርጣለችና።ክብር ለእግዚአብሄር ይሁን።ኣሜን በሆነው በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ።
እግዚአብሔር አምላክ ያጽናናሽ እሱንም ነፍሱን ይማረው የልጅ ሃዘን ከባድ ነው🙏🏽🙏🏽🙏🏽😭
ቆይ ግን አባቱን እግዚአብሔር ያፅናህ እሚል የለም ኮመቱ ውስጥ ? አባቱ ሆይ እግዚአብሔር ያፅናህ ዘሪቱ በርች አልቅሰሽ ቢወጣልሽ ጥሩ ነበር የፈረንጆች ልቅሶ እንደዚህ ነው
Egizhiyabihare yastinash ehita,,, 😭😭😭 Weyna enam enata sata alasebikum alamnkum derka Naber, liktlat felga beka koy yeswa kebrwa endalabelash sile koy 40wan lasalif sil ametwa meta gin hulam dem new malksew ebidm tabyalew, beka egnam eskinhad zemita bicha,,,,
kirstos le alazar enikuan alikisual minale lelijua bitalekis alemalikes ayasigerimim
Uuuuuuuuuuuufffffffffeeeeee 😭😭😭😭😭😭😭😭💔💔💔💔💔💔
getachen kersetose enkuwan kemote lasenesaw alazare alekesuwale mene ayenete hayemanote new yalachehu befetarey, lekeberu enkuwan betalekesu nefes yemare seysazen
Hay
ምን ይባላል ዝም ነው
Qoy gin yen yaqel xenqare min🤔🤔🤔🤔🤔😭😭😭😭😭🤤🤤
የልጅ ነገር 💔💔💔💔
ነብስ ይማር ኡፍፍፍፍፍፍፍ😢😢😢😢😢😢😢😢
ነብሰ ይማር
ለአባቱ ፅናቱን ይስጠው
ነፍስ ይማር እግዚአብሔር ያፅናችሁ
ፀጉርውን እኮውን ጥቁር ሻ የሚይጠመጥም ዘመድ ይጥፍ😭😭
አሆን ከሰው ጋር አልቅሳ ቢይወጣላት ይሻል ነበር ግን ደንዝዛለች😭😭😭💔
😢😢😢😢😢
አይይ ኢትዮጵያ ነጠላው ጠፋና ጥቁር በጥቁር አረጋችሁን 😭😭
እህቴ እግዚአብሔር መፅናናቱን ይስጥሽ😭😭😭😭😭
ይገርማል የሰው ልጅ ልዩነት ልጇ የሞተባት እኮ አትመስልም 😢እኔ ብሆን መቋቋም አልችልም እንኳን ልጄ የልጅነት ጓደኛዬ ሙታብኝ አስክሬኑን እስከማይ ድረስ አላምንም ብዬ እንደ እንጨት ድርቅ ብዬ ለብዙ ስዓት የልጅነት ጊዜአችንን እያስታወስኩ ዝም አልኩ በኃላ አስከረኑ የነበረበትን ትንሽዬ አልጋ ሳብ አድርገው ሲያሳዩኝ ራሴን ስቼ ወድቄ ስንት ውሃ ተደፍቶብኝ ግን ያም ሁኖ እንደ ጅል ነበር ያረገኝ አሁንም ድረስ የሷን ሞት አላምንም 🥺💔🖤😢
ምንም ብትሆኝም አይነሳማ ደግሞ እግዚአብሔር የወደደውን አደርገ እሷም አለች እኔ ከእግዚአብሔር በላይ አልወደውም አየሽ እግዚአብሔር በስራው ሁሉ እሱ ትክክል ነው ያጽናናትን ጌታ ክብሩ ለእርሱ ይሁን ክርስቲያን ከሆን እግዚአብሔር ትክክል ነው ባይ
ነፍስ ይማር😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ምን ነው ሰው አልቅሶ ቢወጣለት ኖሮ!? ለምንድን ነው እናትየው ማንም እንዳያለቅስያለችው? 😮😮ይህ ምንም ከእግዚአብሔር ጋር የሚያያዝ አይደለም. ጉድ እኮ ነው.
Yihenyahl. Metsinanat metafen. New aymeslm kehonesyew
ተመስገን ፅናቱን ሰቶሻል በርቺ የኔ እናት የማን ሙሽራ መሆኑ ገብቶሻል እግዛቤር ያዝልቅልሽ🙏🏿
Пікірлер
Nice foto
❤❤❤❤❤❤
ቀድሞ ጌታ አቅም ሆነሽ (አኩዋንም ቀድመሄኝ ተገኘህ ከደጅ aster abebe )አቅም ሆኖሻል ጌታ ለማፅናናት እ ሱ በቂ ነው በርቺ 😔.
abateyew betam tegodetwal fetari stenatun yesetw siyasazen
Amen
ወደ ኦርቶዶክስ ተመለሺ ይቆጭሻል
😂😂😂😂😂😂😂😂
ጥሩ ነው ሲዳማ የለቅሶ ስርአት አለው ከሱ ጋር አብሮ ቢሆን ባህሉንም ቢመስል ጥሩ ነው
"ኢየሱስም እርስዋ ስታለቅስ ከእርስዋም ጋር የመጡት አይሁድ ሲያለቅሱ አይቶ በመንፈሱ አዘነ በራሱም ታወከ፤ወዴት አኖራችሁት? አለም። እነርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ መጥተህ እይ አሉት። ኢየሱስም እንባውን አፈሰሰ።"(ዮሐንስ 11 ÷33-35) ግን ክርስቶስ ፈጣሪ ሆኖ ለምን አለቀሰ ?
😭😭😭😭💔🖤💔💔🖤🖤😭😭
ቀብር ላይ የሚስቁ ሰዎችን ቀርጾ ማሳየት ነውርና ጸያፍ ነው ታረም
ኢትዮጽያዊ ሱነማዊቷ ❤
Afl fqr
እግዛብሄር ያፅናሽ 😢
ወላድ በልጅ አትፈተን ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍ
ጥሩ ነት ለራስ ነው ሁሌ ጥሩ ሁን
😢😢😢
Was waw waw endezi lijua yet endehede yegebat enat tetenabalech yebelage lalemenew esat lemibelaw
የሞተው አበሻ ሽኝቱ የፈረንጂ - በምድር ለቀረው ሙሾ ይውረድ እንጂ
ፈጣሪያፅናሽ ዬኔእናት
ልጁ እረፍት አጣ። የዘፋኝ ልጅ መሆን በጣም ከባድ መሆኑን የምንረዳው ይህ ምንም የማያውቅ ልጅ ሞቶሞ እረፍት ሲያጣ ነው። የተራ ሰው ልጅ ቢሆን ማን አጀንዴ ያደርገው ነበር
ayzon😭🤣
ታድላ ጽናትዋ ወይኔ እኔ አመመኝ ሲሉኝ ምድር ነዉ የሚጠበኝ እንኳንም አጥቸዉ ጀግና እናትነሸ እመቤቴ ታጽናሸ
ነፍስ ይማር !
ምን ሆኖ ነው የሞተው?
ይሄንም ስልጣኔ ነው ሊሉን ነው ይሄ የኛ ባህል አይደለም ቀብር ሳይሆን ሰርግ የሚያጅቡ ነው የሚመስሉት :: ነብስ ይማር😢
ተውውውዋት.....አታቁስልዋት! በአለም በሰው ልጅ ታሪክ፣ የህይወት ምእራፎች ከባድና መራራ ፈተናዎች ሆነው በሁለት ጎራ የተከፈሉ ተፃራሪ ባላንጣዎች ፍቅርና ሞት ናቸው። ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናትና፥ - መኃልየ. 8፥6 ይላል የእግዚአብሄር ቃል ሲያስረግጥልን። በሰው አቅም የሞትና የፍቅር ብርታት መቋቋም ፍፁም ከባድ እንደሆነ በተግባር ሁላችንም እናውቀዋለን።ስብራቱ እጅግ ሃይለኛና በቀላሉ የሚሽር ስላልሆነ።ምናልባትም የእድሜ ልክ ስቃይ ነው።የእናትና ልጅ ሲሆን ደግሞ ፍቅሩም ሃዘኑም ከሚባለው በላይ ነው። እግዚአብሄር ስለ እናት ፍቅር ብርታትና ሃይለኝነት ሲያስረዳ ከእሳትም፣ከማእበልም ሳይሆን ከራሱ ፍቅር ጋር በማነፃፀር ነው ያስረዳው፤ከሌላው አይነት ፍቅርም አይደለም። “በውኑ ሴት ከማኅፀንዋ ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትችላለችን? አዎን፥ እርስዋ ትረሳ ይሆናል፥ እኔ ግን አልረሳሽም።” - ኢሳይያስ 49፥15 እህታችን ዘሪቱም እናት እንደመሆንዋ ከባድ የልብ ስብራት እና ጥልቅ ሃዘን እንደ ደረሰባት ግልፅ ነው። ያውም የበኩር ልጇ፣አብሮ አደግዋ፣ጓደኛዋ ማጣቷ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ መገመት አያዳግትም። ታዲያ በልጇ የቀብር ስነስርአት ላይ ቆማ ከዓይኖቿ ስር የእምባ ዘለላ ሳይታይ በመልካምና የምስጋና ንግግር ልጇ መሸኘቷ ግማቹ ግራ ሲገባው፥ከፊሉ ሲፈርድባት የማህበራዊ ሚድያ የሳምንቱ የወሬ ርእስ ሆኗ መሰንበቷ ሳያስገርመኝ አልቀረም። ሲጀመር ማዘን፣ያውም የልጅ ሃዘን ሃጥያት አይደለም። እየሱስ አልአዛር በሞተ ግዜ ሃዘንተኞች ወዳጀቹ ለማፅናናት በሄደ ግዜ ሲያለቅሱ አይቶ ሃዘናቸው ተጋብቶበት እሱም አብሯቸው አልቅሰዋል። ዮሐንስ 11 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³³ ኢየሱስም እርስዋ ስታለቅስ ከእርስዋም ጋር የመጡት አይሁድ ሲያለቅሱ አይቶ በመንፈሱ አዘነ በራሱም ታወከ፤ ³⁴ ወዴት አኖራችሁት? አለም። እነርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ መጥተህ እይ አሉት። ³⁵ ኢየሱስም እንባውን አፈሰሰ። እየሱስ አዝኖ ያለቀሰው መጀመሪያውኑ ለእግዚአብር ክብር እንዲሞት ለወሰነበትና ከጥቂት ደቂቃዎች በኃላ ከሞት ለሚያስነሳው አልአዛር ሳይሆን የአልአዛር ቤተሰቦች የልብ ስብራትና ሃዘን ልቡ ስለነካው መሆኑ ግልፅ ነው። የሚያዝንልን አፅናኝና ርህሩህ እንጂ በሃዘናችን፣ በውድቀታችንና በስብራታችን እንዲሁ የሚተወን አምላክ አይደለም ያለን። “እርሱ ራሱ ተፈትኖ መከራን ስለ ተቀበለ የሚፈተኑትን ሊረዳቸው ይችላልና።” - ዕብራውያን 2፥18 የእግዚአብሄር ልጆች ስናዝንና ልባችን ሲሰበር አባታችን ፍፁም አይወድም፤ ስለዚህ ሃዘን ሲያጋጥመን መጀመሪያ ያ አፅናኙ በውስጣችን ያለው የአባታችን መንፈስ እንድንፅናና ስለሚያደርገን ነው፤ከሌላው የሚለየን። ምእራባዊ ስታይል ለመከተል አይደለም። ሁለተኛው ምክንያት የስጋ ህልፈት በተመለከተ ያለን ግንዛቤ የተለየ ስለሆነ ነው።እግዚአብሄር የሰጠን ነገር መልሶ ቢወስድብን የራሱ ወደ ራሱ መመለሱ የፈቀደው የማድረግ ስልጣኑ መቀበል እንዳለብን ያመንን ሰዎች በመሆናችን ነው። የምንወደው ሰው ሲለየን ማዘናችን ተፈጥራዊ ቢሆንም በወደ ተሻለው ወደ አባቱ እቅፍ በምንሸኘው ሰው ቀብር ላይ ያዙኝ ልቀቁኝ ማለት ተገቢ አይደለም፤ከዘላለም ሞት ማምለጣችን፣መዳናችን ረስተን በማጉረምረም እግዚአብሄር ለምን እናሳዝናለን?...እንደ እዮብ እና እንደ ዳዊት" እግዚአብሄር የወደደው አደረገ፤እግዚአብሄር ሰጠ እግዚአብሄር ነሳ "ማለት ለምደናልና። ኢዮብ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ እንዲህም አለ፦ ራቁቴን ከእናቴ ማኅፀን ወጥቻለሁ፥ ራቁቴንም ወደዚያ እመለሳለሁ፤ እግዚአብሔር ሰጠ፥ እግዚአብሔርም ነሣ፤ የእግዚአብሔር ስም የተባረከ ይሁን። ²² በዚህ ሁሉ ኢዮብ አልበደለም፥ ለእግዚአብሔርም ስንፍናን አልሰጠም። ስለዚህ የእህታችን ዘሪቱ ፅናትና ብርታትም ከሰዋዊ ተፈጥሮ የወጣ ማንነት ስላላት ወይም የምእራባዊያን የሃዘን ስታይል ለመከተል ብላ ያደረገችው ሳይሆን ከመንፈስ ቅዱስ የሆነ መፅናናትና ብርታት እንዲሁም " ፈቃድህ ይሁን ብለን ዝም አልን" እንዳሉት የእግዚአብሄር ባርያዎች ከመንፈሳዊ ብስለትና ለእግዚአብሄር ፈቃድ ፍፁም ከመገዛት የመነጨ የእግዚአብር ፀጋ መሆኑ መረዳት አለብን። ይልቁንስ ፣የስንት ፓስተሮችና ታላላቅ ነብያቶች ልጆች በአለማዊ ወጀብ ተጠልፈው "ድራጊስትና ጌይ" በሆኑበት በዚህ አስፈሪና አደገኛ ዘመን የዘሪቱ ክርስትያን ሁለንተናው ለአምላኩ አስገዝቶ በፈሪሃ እግዚአብሄር በመመላለስ በሰውና በእግዚአብሄር ዘንድ ሞገስ ያገኘና የተመሰገነ መሆኑ እጅግ ያስደንቃል። ክርስትያን የዚህ አለም ቆይታው አጭር ቢሆንም ለትውልዱ አርአያ በመሆን ያሳየው ትጋትና መልካምነት "በዘመኑ ሁሉ እግዚአብሄርን ያገለገለ" ተብሎ የክብር አክሊል የሚያሸልም ስራ ሰርቶ አልፎዋል።ጓደኞቹ፣ መሪዎቹ፣ አገልጋዮቹም የመሰከሩለት እውነታ እሱ ነውና።እህቴ በዚህ ነገር ነው እግዚአብሄር ማመስን ያለብሽ። በምድር ላይ ሺ አመት ኖሮ ማደሪያው ገሃነም የሆነ ትውልድ ማሳደግ ምን ፋይዳ አለውና። ሉቃስ 23 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁷ ዋይ ዋይ ከሚሉና ሙሾ ከሚያወጡ ሴቶችና ከሕዝቡ እጅግ ብዙዎች ተከተሉት። ²⁸-²⁹ ኢየሱስ ግን ወደ እነርሱ ዘወር ብሎ እንዲህ አለ፦ እናንተ የኢየሩሳሌም ልጆች፥ ለእኔስ አታልቅሱልኝ፤ ዳሩ ግን፦ መካኖችና ያልወለዱ ማኅፀኖች ያላጠቡ ጡቶችም ብፁዓን ናቸው የሚሉበት ጊዜ እነሆ ይመጣልና ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ። በመልካም ጅማሬና ፍፃሜ የትውልዱ ምሳሌ ሆኖ ስላለፈው ብላቴናው ክርስትያን ሙሾ ካላወረድሽ እያላቹ እህታችን ዘሪቱን እባካቹ አታቁስሏት፤እሷስ የተሻለውን መርጣለችና።ክብር ለእግዚአብሄር ይሁን።ኣሜን በሆነው በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ።
እግዚአብሔር አምላክ ያጽናናሽ እሱንም ነፍሱን ይማረው የልጅ ሃዘን ከባድ ነው🙏🏽🙏🏽🙏🏽😭
ቆይ ግን አባቱን እግዚአብሔር ያፅናህ እሚል የለም ኮመቱ ውስጥ ? አባቱ ሆይ እግዚአብሔር ያፅናህ ዘሪቱ በርች አልቅሰሽ ቢወጣልሽ ጥሩ ነበር የፈረንጆች ልቅሶ እንደዚህ ነው
Egizhiyabihare yastinash ehita,,, 😭😭😭 Weyna enam enata sata alasebikum alamnkum derka Naber, liktlat felga beka koy yeswa kebrwa endalabelash sile koy 40wan lasalif sil ametwa meta gin hulam dem new malksew ebidm tabyalew, beka egnam eskinhad zemita bicha,,,,
kirstos le alazar enikuan alikisual minale lelijua bitalekis alemalikes ayasigerimim
Uuuuuuuuuuuufffffffffeeeeee 😭😭😭😭😭😭😭😭💔💔💔💔💔💔
getachen kersetose enkuwan kemote lasenesaw alazare alekesuwale mene ayenete hayemanote new yalachehu befetarey, lekeberu enkuwan betalekesu nefes yemare seysazen
Hay
ምን ይባላል ዝም ነው
Qoy gin yen yaqel xenqare min🤔🤔🤔🤔🤔😭😭😭😭😭🤤🤤
የልጅ ነገር 💔💔💔💔
ነብስ ይማር ኡፍፍፍፍፍፍፍ😢😢😢😢😢😢😢😢
ነብሰ ይማር
ለአባቱ ፅናቱን ይስጠው
ነፍስ ይማር እግዚአብሔር ያፅናችሁ
ፀጉርውን እኮውን ጥቁር ሻ የሚይጠመጥም ዘመድ ይጥፍ😭😭
አሆን ከሰው ጋር አልቅሳ ቢይወጣላት ይሻል ነበር ግን ደንዝዛለች😭😭😭💔
😢😢😢😢😢
አይይ ኢትዮጵያ ነጠላው ጠፋና ጥቁር በጥቁር አረጋችሁን 😭😭
እህቴ እግዚአብሔር መፅናናቱን ይስጥሽ😭😭😭😭😭
ይገርማል የሰው ልጅ ልዩነት ልጇ የሞተባት እኮ አትመስልም 😢እኔ ብሆን መቋቋም አልችልም እንኳን ልጄ የልጅነት ጓደኛዬ ሙታብኝ አስክሬኑን እስከማይ ድረስ አላምንም ብዬ እንደ እንጨት ድርቅ ብዬ ለብዙ ስዓት የልጅነት ጊዜአችንን እያስታወስኩ ዝም አልኩ በኃላ አስከረኑ የነበረበትን ትንሽዬ አልጋ ሳብ አድርገው ሲያሳዩኝ ራሴን ስቼ ወድቄ ስንት ውሃ ተደፍቶብኝ ግን ያም ሁኖ እንደ ጅል ነበር ያረገኝ አሁንም ድረስ የሷን ሞት አላምንም 🥺💔🖤😢
ምንም ብትሆኝም አይነሳማ ደግሞ እግዚአብሔር የወደደውን አደርገ እሷም አለች እኔ ከእግዚአብሔር በላይ አልወደውም አየሽ እግዚአብሔር በስራው ሁሉ እሱ ትክክል ነው ያጽናናትን ጌታ ክብሩ ለእርሱ ይሁን ክርስቲያን ከሆን እግዚአብሔር ትክክል ነው ባይ
ነፍስ ይማር😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ምን ነው ሰው አልቅሶ ቢወጣለት ኖሮ!? ለምንድን ነው እናትየው ማንም እንዳያለቅስያለችው? 😮😮ይህ ምንም ከእግዚአብሔር ጋር የሚያያዝ አይደለም. ጉድ እኮ ነው.
Yihenyahl. Metsinanat metafen. New aymeslm kehonesyew
ተመስገን ፅናቱን ሰቶሻል በርቺ የኔ እናት የማን ሙሽራ መሆኑ ገብቶሻል እግዛቤር ያዝልቅልሽ🙏🏿