የጥያቄዎ መልስ 1/ መጽሐፍ ቅዱስ 81 ወይስ 66?/ ለምን?/ ቅዱሳት መጻሕፍት እንዴት ተመረጡ?

ይህን በመጀመሪያ እወቁ፤ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም፤ ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ። 2ኛ ጴጥ. 1፥20-21።

Пікірлер: 13

  • @ayat9275
    @ayat92754 күн бұрын

    wawo betikikl tebarek ameen

  • @HailuAyalewAbebe-ih3jm
    @HailuAyalewAbebe-ih3jmАй бұрын

    Tabarek❤❤❤❤

  • @diribabenti8497
    @diribabenti8497Ай бұрын

    እናመሰግናለን እዉቀት በመግለጽ በርቱልን

  • @danielgashe7590
    @danielgashe759010 ай бұрын

    እግዚአብሔር አብዝቶ ፀጋውና ምህረቱን ያብዛልህ!!!

  • @betelembetelem2564
    @betelembetelem256410 ай бұрын

    ተባርክ ፀጋ ይብዛልህ

  • @OromiyaLemma
    @OromiyaLemmaАй бұрын

    ጌታ ይባርክህ ወንድሜ

  • @sami2utube

    @sami2utube

    Ай бұрын

    ከተገለገልክበት ለሌሎችም አጋራ፡፡ አንተም ተባረክ፡፡

  • @assegideshetu-be7mb
    @assegideshetu-be7mb4 ай бұрын

    " በድፍረትና በትእቢት በመናቅም በፃድቅ ላይ የሚናገሩ የሽንገላ ከንፈሮች ድዳ ይሁኑ" መዝሙር 31:18

  • @emanuelnour2969
    @emanuelnour29695 ай бұрын

    3:39 ስሙልኝ ምንድነው ያለው ነው ጆሮዬ ነው ቤተክርስቲያን ስም የላትም ነው ያለው😅😅😅😅ቤተክርስቲያን ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይሁንና ክርስቶስ አይደለም የመሰረታት ጉድ በለ 😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂500ዓመት የማይሞላውን እምነት ይዘህ ሼም አይሆንብህም ስለ ቤተክርስቲያን ስታወራ አይደብርህም😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂

  • @johnassefa2999
    @johnassefa29994 ай бұрын

    አረ የመቀደድ ልክ 4:45 "እስከ 1540 ያሉ ክርስትያኖች ሁሉ 66 መጸህፍት ይቀበሉ ነበር",protestantoch ራሱ ይሄ ሳክስ እንደሆነ ያውቃሉ።apocrypto ያላቸው መጸሀፍት እርሱን ስም የሰጣቸው ራሱ luther ነው በcatholic እምነት deutrocanonical ነው ሚባሉት ትርጉሙም 'ቀጣይ ቀኖና' ማለት ነው።ሲቀጥል 6:02 "የእግዚኣብሄር ቃል ባይሆኑም የምንገለገልባቸው መጸሃፍት"ማለት ምን ማለት ነው?በእግዚኣብሄር ቤት ታዲያ ሌላ የማንን ቃል ነው የምንገለገልበት? አሱም ይሁን 6:52 ስለ ኦርቶዶክስ 15 መጽሀፍት መጨመር ይናገራል ግን እነዚህ መጽሀፍት መቼ ማን እንደጨመራቸው አይናገርም፣የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን luther ጀርመን ሲበጠብጥ ኣልሰማች፣ብትሰማም luther ጉዳዩ ከcathoic እምነት እንጂ ከ ኦርቶዶክስ ኣልነበር እና ምን ቦጣኝ ብላ ነው አዲስ መጽሀፍ ምትጨምረው? luther ያለውን በሙሉ ታሪክ ነው እያሉ ታሪክን መሽፈን ነውር ነው።እንደው ትንሽ እንኳን ለማሳመን የተወሰኑ ታሪካዊ ጉባኤዎች ቢጠቀሱ መልካም ነው ተራ የወቀሳ ትምህርት ከማስተላለፍ።መምህር ምናልባት የእወቀት ማነስ ከሆነ ደግመው ኣንብበው ቢመለሱ ይሻላል።ይሄ ትምህርት አይደለም በሌላው በ protestant ዓለም ራሱ ተቀባይነት የሌለው ነው

  • @alemyirgameseret8900
    @alemyirgameseret8900Ай бұрын

    ወረኛ ኢትዮጵያ እንኳን አሁን 16 ኛው ክፈለ ዘመን ይቅርና በነሙሴ መፅሐፍ ቅዱስ የነበራት ሀገር ናት ዳግማዊ ኢየሩሳሌም ናት ማነም ሀገር መፅሐፍ ቅዱስ ሳይኖረው ኢትዮጵያ ብቻ ነበራት ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የራሷ የቀን አቆጣጠር ምትጠቀም የእግዚአብሔር መንፈስ ያላት ናት

  • @sami2utube

    @sami2utube

    Ай бұрын

    What was the content of the Bible that Ethiopian Orthodox church had during Moses time?

  • @weletearegaytadesse4444
    @weletearegaytadesse44446 ай бұрын

    ለምሳሌ የሔኖክ መፅሐፉተጠቅሷል እናንተ ግን አትቀበሉም 66በቢሆን ብዙ ተቀንሷል ለበለጠ መረጃ መምህር ዘበነን ያግኙ።

Келесі