የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሱዳን ቆይታ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሱዳን ቆይታ

Пікірлер: 2

  • @voiceofshewa2235
    @voiceofshewa223515 күн бұрын

    ሱዳኖች ለኢትዮጵያ መፍረስ ላለፉት 60 አመታት ሲሰሩ ነው የኖሩት ። ለኤርትራ መገንጠል ዋናው የሱዳን መንግስት ነበር ። ኤኒሜሪ የሱዳን ፕሬዘዳንት በነበረበት ዘመን ሀበሾች ስደተኞች እየተገደሉ በግሬደር ነበር የሚቀበሩት። ኤኒሜሪ ኤርትራን ካስገነጠልን በኋላ ለወያኔ ድጋፍ እየሰጠን ኢትዮጵያን እናፈርሳለን እያለ በየግዜው ይፎክር ነበር ። ታዲያ እኛ ለምንድነው አሁን የምንረዳቸው ?

Келесі