የስላሴ አካል ሶስት ወይስ አንድ? [ለጥያቄዎ መልስ] Apostle Zelalem Getachew
Short Videos of Apostle Zelalem Getachew
teaching ll Inspirational ll Motivational ll revelation ll trinity ll ስላሴ
....................................................................................................................
#Apostle_Zelalem_Getachew #ApostleZelalemGetachew #ሐዋርያ_ዘላለም_ጌታቸው
Пікірлер: 61
መንፈሳዊውን አለም በሥጋዊ ዕውቀት መግለጥ ሰለማንችል ስለሥላሴ ጉዳይ ትተን የተገለጠውን ክርስቶስን አጥብቀን እንያዝ ብቻው አምላክ ነውና
what an amazing explanation in brief! "ya silasen mistir ba imnatachin lik naw miniradaw!" thank you, Blessed.
እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ በርታ
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ! ሐዋርያ ዘላለም በአንተ ትምህርት በብዙ ተጠቅሜአለሁ!!!
You are blessed
APOSTEL
ከረጅም ጊዜ በኋላ ነው የማይህ። የአባቶችን መሠረት እያስተማርክ በመሆኑ እና የነቢያትና የሐዋርያት መሠረት ደግሞ ቅዱስ ቃሉ ላይ ማብቃቱን በመናገርህ ደስ ብሎኛል።
Geta yebarekehe Hawareyawe Zelaleme!!🙏🙏🙌🙌🙌
ተባረክልኝ የእግዚአብሔር ልጅ
የረዳህ እግዚአብሔር ይባረክ ተባረክ
Tabarek silasen mawok ina nanan ye hiwot guday naw
Tbarek❤❤❤❤❤❤❤❤❤ zlalem
ትልቅ ትምህርት ነው።ተባረክ መምህር
Tbarek❤❤❤❤❤❤❤❤❤ zelalm
you are blessed.
የክርስቶስ ትምህርት ስላሴ የሚል ሳይሆን እኔ ማን እንደሆንሁ ባታምኑ በኃጢአታችሁ ትሞታላችሁ የሚል ነዉ ኢየሱስን አይሁዶች ማን ነህ ሲሉት የመለሰላቸዉ መልስ ይህ ነዉ የዮሐንስ ወንጌል 8:25 ስለዚህ ኢየሱስ ቃል ሆኖ የነበረዉ በስጋ የመጠዉ አምላክ ነዉ እንጂ ልጅ ብቻ አይደለም
@sushinaty5864
6 ай бұрын
ኢየሱስ ወልድ እንጂ አብ አይደለም። አንድም ማስረጃ የለህም የዲያብሎስ ልጅ ነህ እሺ😏
እኔ እንደገባኝ አብርሃም ይስሓቅም ያዕቆብም ሙሴ ዳዊት ሃዋርያት ነብያት እና ጌታ የሱስ ክርስቶስም እግዚአብሔር ስላሴ ነው ብለው አላስተማሩም። ስለ አብ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ ሲያስተምሩ እግዚአብሔርን ከአንድ በላይ ነው የሚል ትምህርት አላነበብኩም። ሁልጊዜም ስለ አንድ እግዚአብሔር መፅሃፍ ሲናገር ስለ እግዚአብሔር አብ ብቻ ነው። ይልቅ ከትእዛዛት ሁሉ ፊተኛ የሆነውን ትዛዝ በመተላለፍችሁ ደግሞም በማስተማራችሁ ተጠያቂ ናችሁ። የማርቆስ ወንጌል 12 29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥ 30 አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት። የቀደመው ትእዛዝ ካልተቀየረ እንዴት አዲስ ትምህርት ፈጠራችሁ? ሌላው ጌታ የሱስ ክርስቶስ የማየታይ አምላክ ምሳሌ ከሆነ እንዴት ብሎ ነው እግዚአብሔር ሶስትም አንድም የሚሆነው? እግዚአብሔር አንድ ነው ሲባለ ድግሞ በመለኮት ነው ብለሃል መለኮት ማለት ምን ማለት ነው? መፅሃፍ እግዚአብሔር አንድ ነው ሲል በመልኮት ነው ይላል? ይህን ፍልስፍና ከየት አገኘህው? ምንም የማስተማር ልምድ እንዳለህ ባውቅም ከጌታ መማር መልካም ስልሆነ ከስር ያስቀመጥኩትን የጌታችንን የየሱስ ክርስቶስን ትምህርት አሰላስለው። የዮሐንስ ወንጌል 8 51 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚጠብቅ ቢኖር ለዘላለም ሞትን አያይም። 52 አይሁድ፦ ጋኔን እንዳለብህ አሁን አወቅን። አብርሃም ስንኳ ሞተ ነቢያትም፤ አንተም፦ ቃሌን የሚጠብቅ ቢኖር ለዘላለም ሞትን አይቀምስም ትላለህ። 53 በእውኑ አንተ ከሞተው ከአባታችን ከአብርሃም ትበልጣለህን? ነቢያትም ሞቱ፤ ራስህን ማንን ታደርጋለህ? አሉት። 54 ኢየሱስም መለሰ አለም፦ እኔ ራሴን ባከብር ክብሬ ከንቱ ነው፤ የሚያከብረኝ እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው፤ 55 አላወቃችሁትምም፥ እኔ ግን አውቀዋለሁ። አላውቀውም ብል እንደ እናንተ ሐሰተኛ በሆንሁ፤ ዳሩ ግን አውቀዋለሁ ቃሉንም እጠብቃለሁ። አስተውል የጌታ የየሱስ ክርስቶስ አባት አይሁድ አምላካችን ነው የሚሉት ያህዌን ነው። ያህዌ ደግሞ ለዘላለም አንድ ነው። በአዲስ ኪዳንም ቢሆን በብሉይም።
ተባረክ
God blessed you Apostle
Stay blessed
Tebark
You are blessed apostle.
Blessed man Apostle 🙏
Stay blessed memihir.
Good teaching
Blessed apostle
Thank you so much yene Tyaki neber
Clearly three personality one idea. Thanks beloved much blessings.♥
tebarek
ከኋላ ወደ ፊት መግለጽ ወይም መተንተን ለምን አስፈለገ? ስማቸው በተቀመጠበት ሥርዓት ብተነተን ይሻላል እላለሁ። አመሰግናለሁ
አባቴ በመሆንህ ኩራት ይሰማኛል
Bzu temrebetalehu amesegnalehu gn tyake neberegn MENFES KIDUS amlak nw
ወንድሜ በምድር ላይ ያሉት የተደበላለቁ ቋንቋዎች መንፈሳዊውን አለም እንዳነረዳ የተደበላለቀ ሐሳብ አምጥቶብናል
Kmesafkudusi,Kelle,lemin,yastemiralu
@bamyayire9673
Жыл бұрын
ፊደላቱ የለም እንጂ ትምህርቱ እንዳለ ግልጽ ነው። ማስተማር ያስፈለገው ደግሞ በሂደት ቤተክርስቲያን ለገጠማት ቀጣፊ የሀሰት ትምህርቶች መልስ እንዲሆን ነው
አብ በወልድ ውስጥ ሆኖ አብ በመንፈስ ቅዱስ ሆኖ ይገለጣል ማለት ነው? እግዚአብሔር በወልድና በመንፈስ ቅዱስነት ይገለጣል እንጂ እሱ አንድ ነው ማለት ነው?
ግን እኔ ብቻዬን ነኝ ብሎ ሶስትነት አለበት ማለት አይከብድም ለምንስ እስራኤል ስላሴን አይቀበልም መዳን ከአይሁድ ነው ስላለ ቃሉ ይህ የመፅሀፍ ቅዱስ ቃል አይደለም
Eysuis,resul,abinew
@bamyayire9673
Жыл бұрын
ኢየሱስ አብን እንደ ሌላ የራሱ አካል ያለው አባት እንጂ እኔ አብ ነኝ አላለም። ይልቅ ወደ አብ በየዕለቱ ይጸልይ ነበር። ያለህበት ድርጅት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን በጤነኛ አእምሮ ብታነበው ኢየሱስ አብ ነው የምትልበትን ድፍረት አታገኝም ወንድሜ
ጥያቄው አብና ወልድ የሉም ሳይሆን አብና ወልድ የአንድ አካል ባህሪ ወይስ የሁለት አካል ባህሪ የሚል ነው?
@bamyayire9673
Жыл бұрын
ሁለት አካላት ናቸው። አንዱ አባት ነው። ሌላው የአባቱ ልጅ ነው። አንዱ ልጁን ልኮልናል። ሌላው አባቱን በመታዘዝ ወርዶልናል። አንዱ ተጠምቋል። ሌላው ከሰማይ ድምጽ ልኳል። አንዱ በስጋው ወደ ሥላሴ አቅርቦናል። ሌላው በልጁ ወደ ሥላሴ ስቦናል። አንዱ ከሙታን ተለይቶ ከብሯል። አንዱ አክብሮታል። ከስም ሁሉ በላይ ስም ሰጥቶታል። ወልድ ይህን ማዕረግ ተቀብሏል። የሥላሴ አስተምህሮ የአዲስ ኪዳን ደም ስር ነው።
የስላሴ ትምህርት አስ
@gemededenbi-st6df
15 күн бұрын
የማይታይ አምላክ አብ ነው? አንተም ብለሃል። እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየም ይላልና ኢየሱስ ክርስቶስ ታይቶአልና እንደት ነው? ኢየሱስ እግዚአብሔር ነው የምትሉት? እግዚአብሔር ሁሉት ልሆን ይችላል?
@gemededenbi-st6df
15 күн бұрын
ተመልከቱ
Dear Br Do know a bout the teachings of trinty or you do not accept it at all?There are three personalities in the God head .
ስላም ላንተ ይሁን ዘሌ እኔ ክርስቲያን የኦርቶዶክስ ህይማኖት ተከታይ ነኝ ትምህቶችህን እከታተላለው ስለ መጽሀፍ ቅዱስ ያለኝ መረዳት እና እውቀት እንዲሰፋ እና እንዲያድግ ትምህርተህ እረድቶኛል ዛሬ 1 ጥያቄ አለኝ በነዚህ የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍሎች ላይ ያለህን መረዳት እንድታካፍለኝ ነው (እኔ ሰው በእምነት እንጂ በስራ እንደማይጸድቅ አምናለሁ ይህንም ብዙ የመጽሀ ቅዱስ ክፍል ያስረዳል ሮሜ 3፣28/ ገላቲያ 2፡16/ 3፡11/ ኤፌሶን 2፡8 ስራ የሚጠቅመው ለ አክሊል እንደሆነ አምናለው ጢሞ 2፡5/ 4/8) ነገር ግን በሌላ ክፍል ደግሞ እምነት ያለስራ የሞተ እንደሆነ ያስረዳል ያእቆብ 2፡14/17 ) ስለዚህ እነዚህ 2 ክፍሎች ላይ ስፋ ያለ ትምህርት ብትሰጠኝ ማለትም እንዲሁ ክፍሎቹን ስመለከታቸው የሚቃረኑ ይመስላል ሌላው ደግሞ የስራ እና የእምነት ህግን ብታብራራልኝ ደስ ይለኛል ሮሜ 3፡27።
@nardosyeshua
Жыл бұрын
ሰላም ጠያቂይ ዳዊት ይን ጭት ስለለው በቴሌግራም ወይም በዩቲብ ዳዊት ፋሲል ሚንስቴር በሚል ሊክ ግባ
@filimontad
Жыл бұрын
ይኸዉልክ ወንድሜ በደንብ ስርአተ ነጥቦቹን እይ ያእቆብ መልእክት 2 ከ17 ጀምሮ በያእቆብ እና በሆነ ሰዉዬ መካከል dialogue ነዉ።
ኢየሱስ ልጅ ብቻ ነዉ ወይስ አብም ነዉ ?
@sushinaty5864
6 ай бұрын
ኢየሱስ ከዘላለምም ለዘላለምም ልጅ ነው: ልጅነት ባህሪው ነው። ከማረጉ በፊት ወደ አባቴና ወደ አባታቹ እሄዳለሁ ሲል አሁንም አባቱ ጋር እንዳለ ያስረዳናል። 🙏
Apostle ኢየሱስ ተመልሶ ሲመጣ የት ይኖራል ብለህ ታስባለህ?? እባክህ በዚህ ጉዳይ አንድ ቪዲዮ ብትሰራልን::
please read Judah 4. Jesus Christ is the only and lonely true God. so, there is no trinity in the bible.
@bamyayire9673
Жыл бұрын
No he is not lonely 😂 ወደ አባቴ ብሎ ነው የሄደው ወንድሜ ወደ አባትነት መልኬ አላለም
መንፈስ ቅዱስ ሰራፂ ነው ማለት ወደ ውስጥ የሚገባ ማለት አይደለም። ቃሉ ግዕዝ ነው በግዕዝ ሰራፂ ማለት በተቃራኒው የሚወጣ ማለት ነው። ይህም ከአብ ና ከወልድ የሚወጣ ማለት ነው።
በነገራችሁ ላይ እግዚአብሄርን ሶስት የማድረግ ጥረት እግዚአብሄር ቀድሞ ያውቅ ነበር ምክንያቱን የእየሱስ ክርስቶስ መምጣት ይሄንን ውዥንብር እንደሚያስነሳ ስለሚያውቅ ሙሴን በታቦቱ ላይ የመጀመሪያ ትዕዛስ ዘዳግም 6፡4 እስራኤል ሆይ ስማ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው ብሎ እንዲጽፍ ያደረገው።አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሄር የተገለጠበት መንገድ ነው።አብ በራሱ ስጋ ተገለጠ እሱም እየሱስ ነው እየሱስ የአብ የሚታየው በሀሪው ነው መንፈስ ቅዱስ በሁሉ የሆነ የእግዚአብሄር መንፈስ ነው።እየሱስ በስጋው ወልድ ነው በመለኮቱ ግን አብ ነው ይሄ እኛ የምንቀንሰው የምንጨምረው ነገር አይደለም ቃል ስጋ ሆነ።እግዚአብሄር አንድ ነው።
አንተ ጋኒን የሆንክ ሰዉየ
@Professor_AD
Жыл бұрын
አንድ እግዚአብሔር መታመኛዬ ነው ከሚል ሰው እንደዚህ አይነት ቃል አይጠበቅም።
@belaynegash6550
Жыл бұрын
አንተ የአባትህ የዲያቢሎስ ልጅ !
@yedilzena7160
Жыл бұрын
ስድብ ከእግዚአብሔር አለመሆንህን ይገልጣል ተመለስ
አባቴ በመሆንህ ኩራት ይሰማኛል