የመጨረሻውን ዘመን ፈተናዎችን በማሸነፍ መንግስተ ሰማያትን ውረሱ || ወንገላዊ ተዎድሮስ || Apostolic Church of International | ክፍል 3
Ойын-сауық
#Like_በማድረግ_ይጀምሩ!! #ቪድዮውን_Like_Shere_ያድርጉ
#ወንገላዊ_ተዎድሮስ
#የመጨረሻውን_ዘመን_ፈተናዎችን_በማሸነፍ_መንግስተ_ሰማያትን_ውረሱ
#YEMECHERSHA_ZEMEN_FETENAWOCHN_BEMASHENEF_MENIGISTE_SEMAYATN_WRESU
#በየሳምንቱ_በእንወያይ_የቴሌግራም_GROUP_የሚተላለፍ_መልዕክት_2016/23
#APOSTOLIC_CHURCH_OF_INTERNATIONAL _23
#Apostolic_Songs
#በማስተዋል_ዘምሩ
#apostolic_songs
#Like_በማድረግ_ይጀምሩ!! #ቪድዮውን_Like_Shere_ያድርጉ
#በመንፈሱ_በውስጥ_ሰውነታችሁ_በኃይል_ጠንክሩ
#New_Gosple_Message
#Apostolic_Songs
#በማስተዋል_ዘምሩ
#Jesus_is_Eternal_father
#Profitable_Person
#የወጣቶች_ትምህርት_2016
#የሚጠቅም_ሰው
#Annual_Youth_Conference
#ክፍል_3 #part_3
• የመጨረሻውን ዘመን ፈተናዎችን በማሸ...
Part 2 • Video
Part 1 • የመጨረሻውን ዘመን ፈተናዎችን በማሸ...
2ኛ)ታላቁ ወድቀት ህግ የለሽነት
2ኛ ተሰሎንቄ 2
¹-² ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣትና ወደ እርሱ ስለ መሰብሰባችን፥ በመንፈስ ወይም በቃል ወይም ከእኛ እንደሚመጣ በመልእክት፦ የጌታ ቀን ደርሶአል ብላችሁ፥ ከአእምሮአችሁ ቶሎ እንዳትናወጡ እንዳትደነግጡም እንለምናችኋለን።
³ ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና።
ዮሐንስ 18
³⁷ ጲላጦስም፦ እንግዲያ ንጉሥ ነህን? አለው። ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ ንጉሥ እንደ ሆንሁ አንተ ትላለህ። እኔ ለእውነት ልመሰክር ስለዚህ ተወልጃለሁ ስለዚህም ወደ ዓለም መጥቻለሁ፤ ከእውነት የሆነ ሁሉ ድምፄን ይሰማል አለው።
³⁸ ጲላጦስ፦ እውነት ምንድር ነው? አለው። ይህንም ብሎ ዳግመኛ ወደ አይሁድ ወጥቶ፦ እኔስ አንዲት በደል ስንኳ አላገኘሁበትም።
ኢሳይያስ 26
¹ በዚያም ቀን ይህ ቅኔ በይሁዳ ምድር ይዘመራል፦ የጸናች ከተማ አለችን፤ ለቅጥርና ለምሽግ መድኃኒትን ያኖርባታል።
² እውነትን የሚጠብቅ ጻድቅ ሕዝብ ይገባ ዘንድ በሮችን ክፈቱ።
ሮሜ 2
¹² ያለ ሕግ ኃጢአት ያደረጉ ሁሉ ያለ ሕግ ደግሞ ይጠፋሉና፤ ሕግም ሳላቸው ኃጢአት ያደረጉ ሁሉ በሕግ ይፈረድባቸዋል፤
¹³ በእግዚአብሔር ፊት ሕግን የሚያደርጉት ይጸድቃሉ እንጂ ሕግን የሚሰሙ ጻድቃን አይደሉምና።
¹⁴ ሕግ የሌላቸው አሕዛብ ከባሕርያቸው የሕግን ትእዛዝ ሲያደርጉ፥ እነዚያ ሕግ ባይኖራቸው እንኳ ለራሳቸው ሕግ ናቸውና፤
¹⁵ እነርሱም ሕሊናቸው ሲመሰክርላቸው፥ አሳባቸውም እርስ በርሳቸው ሲካሰስ ወይም ሲያመካኝ በልባቸው የተጻፈውን የሕግ ሥራ ያሳያሉ።
¹⁶ ይህም እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ እኔ በወንጌል እንዳስተማርሁ በሰው ዘንድ የተሰወረውን በሚፈርድበት ቀን ይሆናል።
ዕብራውያን 9
¹³ የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥
¹⁴ ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን?
1ኛ ጴጥሮስ 3
²⁰ ጥቂቶች ማለት ስምንት ነፍስ በውኃ የዳኑበት መርከብ ሲዘጋጅ፥ የእግዚአብሔር ትዕግሥት በኖኅ ዘመን በቈየ ጊዜ ቀድሞ አልታዘዙም።
²¹ ይህም ውኃ ደግሞ ማለት ጥምቀት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል፥ የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም፥ ለእግዚአብሔር የበጎ ሕሊና ልመና ነው እንጂ፥ ይህም በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 1
¹⁸ ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤
¹⁹ እምነትና በጎ ሕሊና ይኑርህ፥ አንዳንዶች ሕሊናን ጥለው፥ መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ፥ በእምነት ነገር ጠፍተዋልና፤
²⁰ ከእነዚያም፥ እንዳይሳደቡ ይማሩ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፌ የሰጠኋቸው፥ ሄሜኔዎስና እስክንድሮስ ናቸው።
ሐዋርያት 7
³⁸ ይህ ሰው በሲና ተራራ ከተናገረው መልአክና ከአባቶቻችን ጋር በምድረ በዳ በማኅበሩ ውስጥ የነበረው ነው፤ ይሰጠንም ዘንድ ሕይወት ያላቸውን ቃላት ተቀበለ፤
³⁹ ለእርሱም አባቶቻችን ሊታዘዙት አልወደዱም፤ ነገር ግን ገፉት በልባቸውም ወደ ግብፅ ተመለሱ፤
“ቃል ኪዳኑን የሚበድሉትንም በማታለል ያስታል፤ ነገር ግን አምላካቸውን የሚያውቁ ሕዝብ ይበረታሉ፥ ያደርጋሉም።”
- ዳንኤል 11፥32
ሚልክያስ 3
¹³ ቃላችሁ በእኔ ላይ ድፍረት ሆኖአል፥ ይላል እግዚአብሔር። እናንተ ግን፦ በአንተ ላይ ደፍረን የተናገርነው በምንድር ነው? ብላችኋል።
¹⁴ እናንተም፦ እግዚአብሔርን ማገልገል ከንቱ ነው፤ ትእዛዙንስ በመጠበቅ፥ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ፊት ኀዘንተኞች ሆነን በመሄድ ምን ይረባናል?
¹⁵ አሁንም የሚታበዩትን ሰዎች ብፁዓን ብለን እንጠራቸዋለን፤ ክፉንም የሚሠሩ ጸንተዋል እግዚአብሔርንም ይፈታተናሉ፥ ያመልጣሉም ብላችኋል።
¹⁶ የዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን የሚፈሩ እርስ በእርሳቸው ተነጋገሩ፤ እግዚአብሔርም አደመጠ፥ ሰማም፥ እግዚአብሔርንም ለሚፈሩ ስሙንም ለሚያስቡ የመታሰቢያ መጽሐፍ በፊቱ ተጻፈ።
¹⁷ እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የእኔ ገንዘብ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ሰውም የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ።
¹⁸ ተመልሳችሁም በጻድቁና በኃጢአተኛው መካከል፥ ለእግዚአብሔር በሚገዛውና በማይገዛው መካከል ትለያላችሁ።
ዳንኤል 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ እርሱም እንዲህ አለኝ፦ ዳንኤል ሆይ፥ ቃሉ እስከ ፍጻሜ ዘመን ድረስ የተዘጋና የታተመ ነውና ሂድ፤
¹⁰ ብዙ ሰዎች ሰውነታቸውን ያጠራሉ ያነጡማል ይነጥሩማል፤ ክፉዎች ግን ክፋትን ያደርጋሉ፤ ክፉዎችም ሁሉ አያስተውሉም፥ ጥበበኞች ግን ያስተውላሉ።
2ኛ ጢሞቴዎስ 4
³ ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት የማይታገሡበት ዘመን ይመጣልና፤ ነገር ግን ጆሮቻቸውን የሚያሳክክ ስለ ሆነ፥ እንደ ገዛ ምኞታቸው ለራሳቸው አስተማሪዎችን ያከማቻሉ።
⁴ እውነትንም ከመስማት ጆሮቻቸውን ይመልሳሉ፥ ወደ ተረትም ፈቀቅ ይላሉ።
“ወንድ ጠጉሩን ቢያስረዝም ነውር እንዲሆንበት፥ ሴት ግን ጠጉርዋን ብታስረዝም ክብር እንዲሆንላት ተፈጥሮ እንኳ አያስተምራችሁምን? ጠጉርዋ መጎናጸፊያ ሊሆን ተሰጥቶአታልና።”
- 1ኛ ቆሮንቶስ 11፥14-15እንወያይበት, [10/14/2023 11:09 AM]
2ኛ ተሰሎንቄ 2
¹-² ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣትና ወደ እርሱ ስለ መሰብሰባችን፥ በመንፈስ ወይም በቃል ወይም ከእኛ እንደሚመጣ በመልእክት፦ የጌታ ቀን ደርሶአል ብላችሁ፥ ከአእምሮአችሁ ቶሎ እንዳትናወጡ እንዳትደነግጡም እንለምናችኋለን።
³ ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና።
ዮሐንስ 18
³⁷ ጲላጦስም፦ እንግዲያ ንጉሥ ነህን? አለው። ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ ንጉሥ እንደ ሆንሁ አንተ ትላለህ። እኔ ለእውነት ልመሰክር ስለዚህ ተወልጃለሁ ስለዚህም ወደ ዓለም መጥቻለሁ፤ ከእውነት የሆነ ሁሉ ድምፄን ይሰማል አለው።
@ApostolicSongs2616
#new_status #new_gospel_massage #massage #bible #biblestudy #biblemessage
#apostolic #apostolicchurch #kes_Yohannis #Kesyohannnis #hawassa #Hawasa_annual_youth_conference
#apostolicchurchmezmursongs #mezmur #gospelmezmur #apostolic_songs #በማስተዋል_ዘምሩ #Jesus #nameofjesus #onegodbeliever #onegod #isoyisak
#iso_yishak #apostolicchurchmezmur
#church #churchmezmur #bemastewalzemiru #zemiru #zima #apostolic_songs #2023 #2015 #2024 #2016
#appstolic_church_mezmur_songs
#bishop #bishopdegukebede #bishop_degu_kebede #bishop_Alemaw #bishop_Terefe #bishop_getahun #bishop_birhanu
#Apostolic_Songs
#በማስተዋል_ዘምሩ
@ApostolicSongs2616
@Salemspiritualevents
@isoyisehak
@ApostolicchurchSongwithLyrics7
@asaphchior
@ApostolicChurchMezmurSongs
“አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።”
ፊልሞና 1፥10-11
#Apostolic_Songs
#በማስተዋል_ዘምሩ
Пікірлер: 31
አሜንንን አሜንንን አሜንንን አባቶቼ ጌታ እየሱስ ይባረክ በእግሬ በአፈ በራመደ በመዉጣተ እንድት ጠብቅ እርዳን ሐደራ 😭😭😭😭😭q
አሜንንን አሜንንን አሜንንን ዉዴ አባቶቼ በብዙ ይባረክ የሰማኑ ቃል እንድ ጠብቀን እርዳን ጌታዬ 😭😭😭😭
እግ/ር ከማዬልቅ በራካት አብዝቶ ይበርኪት🙌👏
ኢየሱስ ሃደራ ኤርዳኝ አግዘን በጊዜ 🙇♀️😭🙌👏👏
@user-gl4dt8rv1y
9 ай бұрын
GETAMLKACh1ADGETchENAW🩷🫶🫶🫵
አአአአአአአሜሜሜሜሜሜሜንንንንንንንተደመሰገን
አአአአአአሜሜሜሜሜንንንንንንንንንን😢😢😢😢
አሜን አሜን 🙏🙏🙏🙏
አሜን አስካ ሰማይ ያዝልሄና 🙏🙏🙏ee
ሃደራ የሱስ 😭😭😭🙏🙏🙏🙏
ameeeeen Egizabeher Yiridan Yasitakakilan Le Samayi Yazagajan
አሜን😢😢❤❤❤❤
አሜንንን አሜንንን 🙏❤️
ሕይወት ሰጪ ትምህርት። ተባረክ ወንድሜ! መጽሐፍ ቅዱስ አንዱን የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርን ብቻ ነው የሚያውቀው። በጭራሽ ስላሴን አያውቅም።ይህም የኢየሱስን ብቸኛ አምላክነት ለመካድና ለማስካድ የሚደረግ ሰዎችን ወደ ስኦል የሚመራ ትምህርት ነው። እውነቱ ይሀው ተንኮል የሌለበት ሰው ኢየሱስን የእግዚአብሔር ልጅ ብቻ ብሎ አይተውም የእስራኤል ንጉስ ይለዋል። የእስራኤል ንጉስ ደግሞ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር አብ ነው። ዮሐንስ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴⁸ ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ፦ ተንኰል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ አለ። … ⁵⁰ ናትናኤልም መልሶ፦ መምህር ሆይ፥ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤ አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ አለው። “የእስራኤል ንጉሥ እግዚአብሔር፥ የሚቤዥም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ፊተኛ ነኝ እኔም ኋለኛ ነኝ፥ ከእኔ ሌላም አምላክ የለም።” ኢሳይያስ 44፥6 ራእይ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁷ ባየሁትም ጊዜ እንደ ሞተ ሰው ሆኜ ከእግሩ በታች ወደቅሁ። ቀኝ እጁንም ጫነብኝ እንዲህም አለኝ፦ አትፍራ፤ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ፥ ¹⁸ ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ። ደስ ይበላችሁ በኢየሱስ የሚታምኑ ድል ነሺዎች ናችሁ። “እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፥ ከእርሱም ጋር ያሉ የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ ድል ይነሣሉ።” ራእይ 17፥14
አሜኔ 🤲😭♥️
Ameen ameen
Amen,amen❤❤❤❤❤
Amen Amen 😭😭😭
ሐዳር የሱስ😭😭😭😭😭
Amen😭😭😭😭❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏
Amen🥰
Amne❤
tebark geta eyesus yirdan
amen amen 🙏🙏🙏🙏
አሜን አሜን😥😥🙏🙏🙏🙌🙌🙌🙌❤❤❤❤
amen 😂😂
አሜን አሜን❤❤❤❤❤❤
Amen Amen😭😭