ወአንተኒ ሕፃን ነቢየ ልዑል ትሰመይ: ዓርኩ ለመርዓዊ ትሰመይ: ወአዝማዱ በሥጋ ትሰመይ: ተፈኖከ ታርኁ አናቅጸ ጽድቅ
ዮሐንስ፡መለሰ፥እንዲህ፡ሲል፦ከሰማይ፡ካልተሰጠው፡ሰው፡አንዳች፡ሊቀበል፡አይችልም።
።እናንተ፦እኔ፡ክርስቶስ፡አይደለኹም፥ነገር፡ግን፦ከርሱ፡በፊት፡ተልኬያለኹ፡እንዳልኹ፡ራሳችኹ፡ትመሰክሩልኛላችኹ።
ሙሽራዪቱ፡ያለችው፡እርሱ፡ሙሽራ፡ነው፤ቆሞ፡የሚሰማው፡ሚዜው፡ግን፡በሙሽራው፡ድምፅ፡እጅግ፡ደስ፡ይለዋል። እንግዲህ፡ይህ፡ደስታዬ፡ተፈጸመ።
እርሱ፡ሊልቅ፡እኔ፡ግን፡ላንስ፡ያስፈልጋል።
ዮሐ 3:27
Пікірлер: 1
ስንዱ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ✟ 💚