ስለዘመን መጨረሻ ጥያቄና መልስ 1

ስለዘመን መጨረሻ ማጠቃለያ ውይይት 1

Пікірлер: 52

  • @saramartin7442
    @saramartin74426 жыл бұрын

    የሰራዊት ኣምላክ ይሄ. መልእክት ሊሰማ እድል ስለ ሰጠኝ. ስሙ ይባረክ!!! ሃሌሉያ!!!

  • @ssd2867

    @ssd2867

    2 жыл бұрын

  • @amslosany6153
    @amslosany61536 жыл бұрын

    ተባረኩ የምታረጉት መንፍሳዊ መረዳት በጣም እየጠቀመን ነው አብዙት ተባረኩ

  • @kelakidaneyasu4589
    @kelakidaneyasu45892 жыл бұрын

    አሜን አሜን ፓስተር ጌታ ኢየሱስ ይባረክ አሜን አሜን

  • @teshesulamo3234
    @teshesulamo32342 жыл бұрын

    እግዝ/ር አብዝቶ ምስጥሩን ይግለጣችሁ !! እግዝ/ር ለእኔ ካሌኝ ሃብት ዎንጌል እንድትሰብኩ ለ እናንተ ለእናንተ ይስጥ !! ምክንያቱም አገልግሎታችሁ እዉነት ነዉ።

  • @eliastadesse7333
    @eliastadesse73333 жыл бұрын

    በብዙ በብዙ ጌታ ይባርካቹ ። ጌታ አምላካችን ለንጥቀቱ እንድንነቃ እናንተን ስላስነሳ እግዚአብሄር ይመስገን ።

  • @elizabethtesema56
    @elizabethtesema566 жыл бұрын

    ይቅርታ ሃሳቤን ሳልጨርስ ሴንድ አረኩ ፓስተር አስፋው እና ወንጌላዊ ተክሉ ተባረኩልኝ ጌታ አብዝቶ ፀጋውን ይግለፅባችሁ በዚህ ዘመን ትውልዱን በቃል እውቀት የሚያስታጥቅ ነው የሚያስፈልገን ለወንጌል የሚጨክን ትውልድ የሚነሳው በይሆንልሃል ብቻ ሳይሆን በወንጌል ምክንያት ይሆንብሃል የሚለውንም መማር እና መዘጋጀት አለበት በናንተ የጀመረው አስገራሚ ትምህርት ይብዛልን ለበረከት ሁኑ ቅንነታችሁ አሁንም እጥፍ ይሁንላችሁ በጣም እወዳችሁዋለሁ ከእናንተ ብዙ እንደምቀበል አምናለሁ ጌታ የልብ አይኖቻችንን ያብራ!!!

  • @amenalblwshi8625

    @amenalblwshi8625

    6 жыл бұрын

    Tebarekuuuu

  • @amenalblwshi8625

    @amenalblwshi8625

    6 жыл бұрын

    Tebarekuu

  • @asfawBekelepastor

    @asfawBekelepastor

    6 жыл бұрын

    ትክክለኛ አገላለጥ ••• "ይሆንልሃል ብቻ ሳይሆን ስለወንጌል ይሆንብሃል" ። የጌታ ጸጋ ይብዛልሽ።

  • @LemmaDesalegn-ht4zw
    @LemmaDesalegn-ht4zwАй бұрын

    Thank you so much. I am so grateful for this massage

  • @helendemeke8072
    @helendemeke80724 жыл бұрын

    ዘመናቹ ይባረክ!!!

  • @Jesuslord9047
    @Jesuslord90473 жыл бұрын

    እግዚአብሔር ፀጋውን ያበዛላሁ ሰውች

  • @alem.t327
    @alem.t3276 жыл бұрын

    ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ ወንድሞቼ

  • @elizabethzemedkun6224
    @elizabethzemedkun62244 жыл бұрын

    Thanks so much.

  • @AMANUAL479
    @AMANUAL479 Жыл бұрын

    እግዚአብሔር ይባርክህ

  • @Jesuslord9047
    @Jesuslord90473 жыл бұрын

    የሠራዊት ጌታ ይባርካችሁ

  • @nasanetnado2845
    @nasanetnado28456 жыл бұрын

    era tebarekuiiiiiiii

  • @elizabethtesema56
    @elizabethtesema566 жыл бұрын

    እግዚአብሔር አምላክ ይባርካችሁ ወንጌላዊ ተክሉ እና ፓስተር

  • @saramartin7442
    @saramartin74426 жыл бұрын

    geta yebarikachu

  • @blenmamoye1723
    @blenmamoye1723 Жыл бұрын

    Tebareku bebezu

  • @mebrihitgebre9752
    @mebrihitgebre97526 жыл бұрын

    Abzto ybarkach yabatie brukan

  • @kebelegese4034
    @kebelegese40345 жыл бұрын

    ወንድሞቼ ምን እላለሁ እግዚአብሔር አምላክ ለዘለአለም ይባርካችሁ አሁንም ለበረከት ያድርጋችሁ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን እውነቱን በእናንተ ያስቀመጠ እሱ ነውና

  • @bccavvxbz2641
    @bccavvxbz26416 жыл бұрын

    Ere adadisunim likeku lini geta yibarkashu

  • @user-mv1md7tw5e
    @user-mv1md7tw5e6 жыл бұрын

    ጌታ እየሱስ ይባርካቹ

  • @asterabrah6075
    @asterabrah60753 жыл бұрын

    True pastorey GBU

  • @phonetastic1004
    @phonetastic10042 жыл бұрын

    እግዚአብሔር ይባረካቸሁ ተባረኩልኝ

  • @memezenebe8009
    @memezenebe80096 жыл бұрын

    God bless you both.

  • @tsigemengstu4193
    @tsigemengstu41936 жыл бұрын

    በጌታ በእየሱስ ስም ተባረኩ

  • @mamushkasahurebato3218
    @mamushkasahurebato32186 жыл бұрын

    thnk u so much

  • @jesusismybossdagne1162
    @jesusismybossdagne11626 жыл бұрын

    Tebereku

  • @godisgoodgodisgood1151
    @godisgoodgodisgood11516 жыл бұрын

    Egzabhr. zamnachun ybark tabrkuu

  • @lordjesus1254
    @lordjesus12546 жыл бұрын

    comeg sooooooon

  • @kbromkbrom3310
    @kbromkbrom33106 жыл бұрын

    Amen amen GBU Bro

  • @tegsettekaethiopan.beruitl4342

    @tegsettekaethiopan.beruitl4342

    6 жыл бұрын

    Amen amen amen

  • @lordjesus1254
    @lordjesus12546 жыл бұрын

    THE KING OF KING GESUS IS

  • @nasanetnado2845
    @nasanetnado28456 жыл бұрын

    GETA hibarekachuuuuuuuuuu

  • @etsubyeausra3930
    @etsubyeausra39306 жыл бұрын

    ይቅርታ ፊልጲስዮስ ያልኩት ተሰሎንቄ2 ...ወደጌታ መሰብሰባችን ብሎ...የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይሆንም ነው የሚለው። እኔ እንደምረዳው የቁጣው መቅሰፍት ሳይመጣ ለ ሚጸኑት ክርስትያኖች መነጠቅ በመላክት እርዳታ ሆኖ ከዛ የመአት አመታት ይመስለኛል። ብታብራራው ከማቲወስ 24 ጋር

  • @asfawBekelepastor

    @asfawBekelepastor

    6 жыл бұрын

    ሰላም ዕጹብ የእስራ •••መልካም አስተያየትዎን ስለለገሱኝ መድሃኒአለም ይባርክልኝ! የምችለውን ያህል ጥያቄዎን ለመመለስ እሞክራለሁ፡1. ሴቲቱና ዘንዶውን ታሪክ በተመለከተ 1260 ቀናት የተባለው ጸረ ክርስቶስ በዘመነ ፍዳ መካከል ላይ 3 አመት ተኩል (42 ወራት) ላይ በመቅደስ ገብቶ መቀደሱን ሲያረክስ ያንጊዜ ጀምሮ ለያእቆብ (አይሁዶች)ታላቅ መከራ ይሆናል። ይህ የሚያመለክተው ዘመነ ፍዳው መካከል ላይ ነው። እንደሚያውቁት ዘመነ ፍዳው 7 አመት ይሆናል። በሰባቱ አመት አጋማሽ ላይ ይህ ሲከሰት 1260 ቀናት በምድር በሚኖሩና በአይሁድ ላይ እጅግ ታይቶ የማይታወቅ ስቃይና ታላቅ መከራ ውስጥ ይሆናል። 2. ታላቁ ሚካኤል _ በትንቢተ ዳንኤል 12 እንደተጻፈ በዚህ የመከራ ዘመን መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል በአብ ትእዛዝ እስራኤልን በመከራው ዘመን እንዲረዳት ከሰማይ ይወርዳል። 3. የጥፋት ልጅ _ የጥፋት ልጅ የተባለው ጸረ ክርስቶስ ነው እንጂ ክስተት ወይንም ከንጥቀት በፊት የሚመጣው የመከራ ዘመን መሆኑን መጽሐፍ አይመሰክርም። ማቴዎስ 24 የተጻፈው ስለዳግም ምጽአት እንጂ ስለንጥቀት አይደለምና። 4. አይንን መጨፈን _ መጽሃፍ ቅዱስ በእውነትና ከልብ እንድንጸልይ እንጂ የዓይን አጨፋፈን ወይም አከፋፈት ትዕዛዝ አልሰጠንም። ስለዚህ ዓይንን መጨፈንም ይሁን መግለጥ የሚጸልየው ሰው እንደተመቸው ማድረግ ይችላል። አዲስ ኪዳን ግድ የሚለው የሥርዓት ጉዳይ ሳይሆን የልብ ጉዳይ ነው። መጸለዩ አይደለም ቁምነገሩ፤ ይህንንማ እንደ ሥርዓትና ተደጋጋሚ ልምድ ብዙ የሚጸልዩ ሰዎች አሉ። ቁም ነገሩ ግን የጸለይነው መሰማቱ ላይ ነው። የሚሰማው ደግሞ ከልብና በእውነት ስንጸልይ ብቻ ነው እንጂ ዓይናችንን ስለከፍትን ወይም ስለዘጋን አይደለም። ብንፈልግ ተንበርክከን፣ አለዚያም ቆመን ወይም ተቀምጠን መጸለይ እንችላለን። ስንፈልግ አይናችን ከፍተን ወይም ደግሞ ጨፍነን መጸለይ እንችላለን። የቦታም ጉዳይ አይደለም ነገሩ፤ ማለትም ቤተክርስቲያን ወይም ሩቅ ቦታ ሄዶ መጸለዩ ወይም የገዛ ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለዩም አይደለም ዋናው ጉዳዩ። ይህ ሁሉ ውጪያዊ ሥርዓት ነው፤ በዚህ ወደ እግዚአብሔር አንቀርብምም፤ ከእግዚአብሔርም አንርቅም። በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን ማምለኩ ነው ቁም ነገሩ።

  • @Abebechwada-he2xf
    @Abebechwada-he2xf8 ай бұрын

    Enkuwan dena mexachu

  • @nice7303
    @nice73035 жыл бұрын

    እግዚአብሔር ይባርካችሁ

  • @hiwotburka7234
    @hiwotburka72343 жыл бұрын

    የመከራውን ዘመን ላይ መንፈሰቅዱስ አለ ወይ።

  • @emnetgetahun2799

    @emnetgetahun2799

    Жыл бұрын

    እኔ እስከ አለም ፍጻሜ ከእናንተ ጋር ነኝ ይሚለው ቃል የታመነ ነው ስለዚህ እስከ ፍጻሜው ድረስ አለ ማላት ነው

  • @etsubyeausra3930
    @etsubyeausra39306 жыл бұрын

    አሁንም ስለ ትህትናህ እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ። የእግዚአብሔርን። የመንግስቱን ነገር ስለምታስተምርም። ከሰጠኸኝ መልሶች የምቀበላቸውን ወስጃለሁ። የንጥቀት ጥያቄ ግን አጠያየቄ ይሆናል ምናልባት አልተረዳኸኝም። ማቲ 24 ላይ ከ አራቱ ነፋሳት ለርሱ የሆኑትን ይሰበስባል ሲል ንጥቀት አይደለም ወይ ? እሱንም። ያው ከጥፋት ልጅ (ፀረ ክርስቶስ) መገለጥ በሁላ ይላልና ። ተሰሎንቄ2 ላይም መሰብሰባችን ከ ጥፋት ልጅ መገለጥ በሁዋላ እንደሆነ ከላይ አያይዞ ይገልፃልና ትንሽ አንተ ስታስረዳ ከሱ መምጣት በፊት አድርጌ ተረዳሁት ከተሳሳትኩ እታረማለሁ። ምክንያቱም በዛ ጊዜ የቅዱሳን ትግስት በዚህ ነው እስከመጨረሻው የሚፀና እያለ የሚናገረው ስለ ክርስቲያኖች መሰለኝ። ሌላው እንደው በ አንድ ቪዲዮ ስለ ራእይ ብታብራራ ስለ አብያተክርስቲያናቱ,ስለ መልክቱ ,ስለ ማህተሞቹ ፍቺ ያንተን መረዳት ብታካፍለን። እግዚአብሄር ይስጥልኝ።

  • @asfawBekelepastor

    @asfawBekelepastor

    6 жыл бұрын

    Thank you Etsub, የመጨረሻው ዘመን በሚል ርዕስ በቅርብ ጊዜ በግምት ወደ 8 _12 የሚደርስ ዲቪዲ ትምህርት ለአገልግሎት ይውላል። ማስታወቂያውን በቲቪ እናስታውቃለን። እግዚአብሔር ይባርክልኝ።

  • @etsubyeausra3930
    @etsubyeausra39306 жыл бұрын

    ሰላም ቄስ አስፋው ከብዙ የፕሮቴስታንት መምህራን የማላየውን የመንግስቱን ትምህርት ስለምታስተምር ተባረክ። ስለ ዳንኤል የሰባት ሱባኤ ትርጉም ያስተማርከው ብዙ ጊዜ ላሰላ ሞክሬ ያስቸገረኝ ነበር አንተ ስታስረዳ ይገባል።ጥያቄወች 1. ስለ ራእይ ባስተማርከው ሴቲቱ እና ዘንዶው ላይ እየሩሳሌም ብለሀል ነገር ግን እንደዛ ቢባል 1260 ቀናት በበረሀ የሚለው ጋር ይጋጫል እሱ በርግጥ ስለ ድንግል ማርያም ነው። 2. ስለ መነጠቅ ያስተማርከው እጅግ ደስ የሚል ትምህርት ነው እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ እሱ ላይ እንደተረዳሁት ከ ጌታ መምጣት በፊት የምትል መሰለኝ ነገርግን ማቲወስ 24 ላይ ክርስቶስ ለሀዋርያት ሲመጣ እንደሚሆን ይናገራል። እንደውም መላክቱን ልኮ ነው የሚለው ። እዚህ ላይ አያይዘህ በመጨረሻው ዘመን ለህዝብ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሳል ሲል ምንን ይሆን? 3. 2ፊልጲሲዮስ2 ላይ ጳውሎስ ስለ ምጽአት ሲናገር ማንም እንዳያስታችሁ ይህ ሁሉ(ምጽአቱ) የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይሆንም ነው የሚለው ። ይህ መልክት ለክርስቲያኖች ነው። መምጣቱ ከዛ በሁላ እንደሆነ ነው መነጠቅም በክርስቶስ መምጣት ከ መአት አመታት ግን በፊት እንደሚሆን ነው የምረዳው። ሌላ ግን በናንተ አስተምሮት አይን ጨፍኖ መፀለይ መፅሀፍ ቅዱሳዊ ሆኖ አላየውም እየሱስም እጆቹን ዘርግቶ ወደላይ እንደፀለየ ይናገራል። አስተያየቴ በቅን አይተህ እንደምትመልስልኝ ተስፋ አለኝ። ትምህርቶችህ እጅግ ደስ ይላሉ። በተለይ እየተለመደ ስለ መጣው በቤተክርስቲያናት እንኩዋን በስድብ የመናገርን ነገር ስለምትገፅስ የእግዚአብሄር መንፈስ ም የሰከነ ስብእና እንደሚያለብስ ስለምታስተምር ደስ ብሎኝ ትምህርትህን እሰማለሁ ተባረክ

  • @asfawBekelepastor

    @asfawBekelepastor

    6 жыл бұрын

    ሰላም ዕጹብ የእስራ •••መልካም አስተያየትዎን ስለለገሱኝ መድሃኒአለም ይባርክልኝ! የምችለውን ያህል ጥያቄዎን ለመመለስ እሞክራለሁ፡1. ሴቲቱና ዘንዶውን ታሪክ በተመለከተ 1260 ቀናት የተባለው ጸረ ክርስቶስ በዘመነ ፍዳ መካከል ላይ 3 አመት ተኩል (42 ወራት) ላይ በመቅደስ ገብቶ መቀደሱን ሲያረክስ ያንጊዜ ጀምሮ ለያእቆብ (አይሁዶች)ታላቅ መከራ ይሆናል። ይህ የሚያመለክተው ዘመነ ፍዳው መካከል ላይ ነው። እንደሚያውቁት ዘመነ ፍዳው 7 አመት ይሆናል። በሰባቱ አመት አጋማሽ ላይ ይህ ሲከሰት 1260 ቀናት በምድር በሚኖሩና በአይሁድ ላይ እጅግ ታይቶ የማይታወቅ ስቃይና ታላቅ መከራ ውስጥ ይሆናል። 2. ታላቁ ሚካኤል _ በትንቢተ ዳንኤል 12 እንደተጻፈ በዚህ የመከራ ዘመን መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል በአብ ትእዛዝ እስራኤልን በመከራው ዘመን እንዲረዳት ከሰማይ ይወርዳል። 3. የጥፋት ልጅ _ የጥፋት ልጅ የተባለው ጸረ ክርስቶስ ነው እንጂ ክስተት ወይንም ከንጥቀት በፊት የሚመጣው የመከራ ዘመን መሆኑን መጽሐፍ አይመሰክርም። ማቴዎስ 24 የተጻፈው ስለዳግም ምጽአት እንጂ ስለንጥቀት አይደለምና። 4. አይንን መጨፈን _ መጽሃፍ ቅዱስ በእውነትና ከልብ እንድንጸልይ እንጂ የዓይን አጨፋፈን ወይም አከፋፈት ትዕዛዝ አልሰጠንም። ስለዚህ ዓይንን መጨፈንም ይሁን መግለጥ የሚጸልየው ሰው እንደተመቸው ማድረግ ይችላል። አዲስ ኪዳን ግድ የሚለው የሥርዓት ጉዳይ ሳይሆን የልብ ጉዳይ ነው። መጸለዩ አይደለም ቁምነገሩ፤ ይህንንማ እንደ ሥርዓትና ተደጋጋሚ ልምድ ብዙ የሚጸልዩ ሰዎች አሉ። ቁም ነገሩ ግን የጸለይነው መሰማቱ ላይ ነው። የሚሰማው ደግሞ ከልብና በእውነት ስንጸልይ ብቻ ነው እንጂ ዓይናችንን ስለከፍትን ወይም ስለዘጋን አይደለም። ብንፈልግ ተንበርክከን፣ አለዚያም ቆመን ወይም ተቀምጠን መጸለይ እንችላለን። ስንፈልግ አይናችን ከፍተን ወይም ደግሞ ጨፍነን መጸለይ እንችላለን። የቦታም ጉዳይ አይደለም ነገሩ፤ ማለትም ቤተክርስቲያን ወይም ሩቅ ቦታ ሄዶ መጸለዩ ወይም የገዛ ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለዩም አይደለም ዋናው ጉዳዩ። ይህ ሁሉ ውጪያዊ ሥርዓት ነው፤ በዚህ ወደ እግዚአብሔር አንቀርብምም፤ ከእግዚአብሔርም አንርቅም። በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን ማምለኩ ነው ቁም ነገሩ። የዮሐንስ ወንጌል 4 19 ሴቲቱ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ።20 አባቶቻችን በዚህ ተራራ ሰገዱ፤ እናንተም። ሰው ሊሰግድበት የሚገባው ስፍራ በኢየሩሳሌም ነው ትላላችሁ አለችው።21 ኢየሱስም እንዲህ አላት፦ አንቺ ሴት፥ እመኚኝ፥ በዚህ ተራራ ወይም በኢየሩሳሌም ለአብ የማትሰግዱበት ጊዜ ይመጣል።22 እናንተስ ለማታውቁት ትሰግዳላችሁ፤ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና ለምናውቀው እንሰግዳለን።23 ነገር ግን በእውነት የሚሰግዱ ለአብ በመንፈስና በእውነት የሚሰግዱበት ጊዜ ይመጣል አሁንም ሆኖአል፤ አብ ሊሰግዱለት እንደ እነዚህ ያሉትን ይሻልና፤24 እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል። እንግዲህ በጸሎት ላይ ዓይን የሚጨፍንም ይሁን ዓይን የሚገልጥ ምንም ያጠፋው ወይም የሰራው ስህተት የለም። ብቻ በእውነትና ከልብ ይሁን! የበለጠ ወደ እውነት የሚመራው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የቃሉን ደጆች እንዲራልከፍትልኝ ለኔም ጸልዩልኝ። እግዚብሔር ይባርክልኝ!

  • @asfawBekelepastor

    @asfawBekelepastor

    6 жыл бұрын

    ሰላም ዕጹብ የእስራ •••መልካም አስተያየትዎን ስለለገሱኝ መድሃኒአለም ይባርክልኝ! የምችለውን ያህል ጥያቄዎን ለመመለስ እሞክራለሁ፡1. ሴቲቱና ዘንዶውን ታሪክ በተመለከተ 1260 ቀናት የተባለው ጸረ ክርስቶስ በዘመነ ፍዳ መካከል ላይ 3 አመት ተኩል (42 ወራት) ላይ በመቅደስ ገብቶ መቀደሱን ሲያረክስ ያንጊዜ ጀምሮ ለያእቆብ (አይሁዶች)ታላቅ መከራ ይሆናል። ይህ የሚያመለክተው ዘመነ ፍዳው መካከል ላይ ነው። እንደሚያውቁት ዘመነ ፍዳው 7 አመት ይሆናል። በሰባቱ አመት አጋማሽ ላይ ይህ ሲከሰት 1260 ቀናት በምድር በሚኖሩና በአይሁድ ላይ እጅግ ታይቶ የማይታወቅ ስቃይና ታላቅ መከራ ውስጥ ይሆናል። 2. ታላቁ ሚካኤል _ በትንቢተ ዳንኤል 12 እንደተጻፈ በዚህ የመከራ ዘመን መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል በአብ ትእዛዝ እስራኤልን በመከራው ዘመን እንዲረዳት ከሰማይ ይወርዳል። 3. የጥፋት ልጅ _ የጥፋት ልጅ የተባለው ጸረ ክርስቶስ ነው እንጂ ክስተት ወይንም ከንጥቀት በፊት የሚመጣው የመከራ ዘመን መሆኑን መጽሐፍ አይመሰክርም። ማቴዎስ 24 የተጻፈው ስለዳግም ምጽአት እንጂ ስለንጥቀት አይደለምና። 4. አይንን መጨፈን _ መጽሃፍ ቅዱስ በእውነትና ከልብ እንድንጸልይ እንጂ የዓይን አጨፋፈን ወይም አከፋፈት ትዕዛዝ አልሰጠንም። ስለዚህ ዓይንን መጨፈንም ይሁን መግለጥ የሚጸልየው ሰው እንደተመቸው ማድረግ ይችላል። አዲስ ኪዳን ግድ የሚለው የሥርዓት ጉዳይ ሳይሆን የልብ ጉዳይ ነው። መጸለዩ አይደለም ቁምነገሩ፤ ይህንንማ እንደ ሥርዓትና ተደጋጋሚ ልምድ ብዙ የሚጸልዩ ሰዎች አሉ። ቁም ነገሩ ግን የጸለይነው መሰማቱ ላይ ነው። የሚሰማው ደግሞ ከልብና በእውነት ስንጸልይ ብቻ ነው እንጂ ዓይናችንን ስለከፍትን ወይም ስለዘጋን አይደለም። ብንፈልግ ተንበርክከን፣ አለዚያም ቆመን ወይም ተቀምጠን መጸለይ እንችላለን። ስንፈልግ አይናችን ከፍተን ወይም ደግሞ ጨፍነን መጸለይ እንችላለን። የቦታም ጉዳይ አይደለም ነገሩ፤ ማለትም ቤተክርስቲያን ወይም ሩቅ ቦታ ሄዶ መጸለዩ ወይም የገዛ ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለዩም አይደለም ዋናው ጉዳዩ። ይህ ሁሉ ውጪያዊ ሥርዓት ነው፤ በዚህ ወደ እግዚአብሔር አንቀርብምም፤ ከእግዚአብሔርም አንርቅም። በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን ማምለኩ ነው ቁም ነገሩ። የዮሐንስ ወንጌል 4 19 ሴቲቱ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ።20 አባቶቻችን በዚህ ተራራ ሰገዱ፤ እናንተም። ሰው ሊሰግድበት የሚገባው ስፍራ በኢየሩሳሌም ነው ትላላችሁ አለችው።21 ኢየሱስም እንዲህ አላት፦ አንቺ ሴት፥ እመኚኝ፥ በዚህ ተራራ ወይም በኢየሩሳሌም ለአብ የማትሰግዱበት ጊዜ ይመጣል።22 እናንተስ ለማታውቁት ትሰግዳላችሁ፤ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና ለምናውቀው እንሰግዳለን።23 ነገር ግን በእውነት የሚሰግዱ ለአብ በመንፈስና በእውነት የሚሰግዱበት ጊዜ ይመጣል አሁንም ሆኖአል፤ አብ ሊሰግዱለት እንደ እነዚህ ያሉትን ይሻልና፤24 እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል። እንግዲህ በጸሎት ላይ ዓይን የሚጨፍንም ይሁን ዓይን የሚገልጥ ምንም ያጠፋው ወይም የሰራው ስህተት የለም። ብቻ በእውነትና ከልብ ይሁን! የበለጠ ወደ እውነት የሚመራው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የቃሉን ደጆች እንዲራልከፍትልኝ ለኔም ጸልዩልኝ። እግዚብሔር ይባርክልኝ!

  • @mohammedadam4422
    @mohammedadam44226 жыл бұрын

    የሱስ መጪሪሳ ዘመን ይወርዳል ከሰማ መስቀልን ይሰብርል ኪሪስታኑችን እኔ እንደዝህ ተገዙኝ አላልኮችሁም የስላምን ምገድ ይከተላል ለ7አመት ይገዛል በሽሬአት ሙሐመድ

  • @kalkidanachinazalelamawene6258

    @kalkidanachinazalelamawene6258

    5 жыл бұрын

    Kkkkkkkk denkam salam hona motelach

Келесі