ስለ ቅዱስ ገብርኤል

Ойын-сауық

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
ለቅድስት ቤተክርስቲያን ልጆችና ወዳጆች የተላለፈ የድጋፍ ጥሪ።
🙏 ስለ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል 🙏
"የእግዚአብሔርን ቤት ለመሥራት ይወጡ ዘንድ እግዚአብሔር መንፈሳቸውን ያነሣሣው ሁሉ ተነሡ" ዕዝራ 1፥5
✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
በጎፋና ባስኬቶ ሀገረስብከት በደምባ ጎፋ ወረዳ ቤተክህነት በጎፋ ዞን ሣውላ ከተማ ዱዛ ተራራ ላይ እየተገነባ ያለው የራማው መልአክ የቅዱስ ገብርኤል ሕንፃ ቤተክርስቲያን የግንባታ ሥራው በእግዚአብሔር በጎ ፍቃድ በምዕመናኑ ድጋፍና በኮሚቴው ጥንካሬ 75% በላይ የደረሰ ቢሆንም ቀሪ የመጨረሻ ደረጃ የFinishing ሥራዎችን አጠናቆ ለምርቃት ለማብቃት ከዘጠኝ ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል ።
ስለዚህም "የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን"
ነህምያ 2፥20
በማለት በአገር ውስጥ ከአገር ውጭ የሚትኖሩ የቤተክርስቲያን ልጆችና ወዳጆች ሁላችሁም የቤተክርስቲያን የተማጽኖ ጥሪ ተቀብላችሁ በሕንፃ አሰሪው ሂሳብ ቁጥር፦
1000042457993
ገቢ በማድረግ ድጋፍ እንድታደርጉ እና በቁሳቁስም የምትችሉትን እንድታግዙ በእግዚአብሔር ስም እንማፀናለን!
ለተጨማሪ መረጃ፦
📞0911070950 ሙልነህ ጋሹ የሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ
🙏የዱዛ ቅዱስ ገብርኤል ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ🙏
#share Kune Demelash kassaye -Arba Minch

Пікірлер

    Келесі