24 Remember that some men, even pastors, lead sinful lives, and everyone knows it. In such situations you can do something about it. But in other cases only the judgment day will reveal the terrible truth. 25 In the same way, everyone knows how much good some pastors do, but sometimes their good deeds aren’t known until long afterward. Footnotes
@mebratubekele1251 Жыл бұрын
Dave stay blessed
@wakgarikeba1750 Жыл бұрын
True Biblical teaching!
@BERHANUANULO Жыл бұрын
wendim dawit be eyesus semi moges yiderebilehe tsega yichemerelehe
deva you are really exact biblical and blessed man of God with exact blessing ,you are full of blessing stay blessed and extend beyond any boundary which limit and distort the exact truth Gods word and truth !!!!!!!!! love u deva
@abiysolomon3056 Жыл бұрын
correct
@nishanraday7062 Жыл бұрын
ፓሰር ዲብ ዘመንህ ይለምልም
@nardosdemeke7528 Жыл бұрын
God bless you Deva i am really blessed by your teachings 🙏🙏🙏 Be abundant grace to you
@maranatagetahoytolona2566
Жыл бұрын
He was wrong what was he preached it is big mistake means out of bible contacts
You better understand first the spirit of the lesson. I think you mis the point. Get the point and live with it my dear.I don't get it in a way you understand. Bless you!
Пікірлер: 523
ዳዊት ነኝ, ይህን ያስተማርኩት ግን ለማንም ሰው ምላሽ ለመስጠት አልነበረም, ርእሱ ቢስተካከል
@netsanettesfamichael483
Жыл бұрын
❤
@tsedalsetargie7261
Жыл бұрын
Blessed one
@olgagermay2239
Жыл бұрын
ወንድም ዳዊት እንዳንተ ይብዝሉን ዘመንህ ሁሉ ይባረክ
@zelalembekele9185
Жыл бұрын
የተባረክ ዴቭ ባልከው መሰረት አርዕስቱ ቢስተካከልና አግባብ ባለው ስያሜ ቢሰጠው ያንተን ትምህርቶች ግን ለዓለም ሁሉ መዳረስ አለበት ፀጋ ይብዛልህ።
@munadino4683
Жыл бұрын
@@zelalembekele9185 hhhh
ብዙ ሰዎችን ሊለውጥ የሚችል ትምህት በዚህ ወንድም በኩል ጌታ እያስተማረን ስለሆነ ሰዎች ተምረው እንዲጠቀሙ የሱን የዩትዩብ ቻናል Dawit fasil ministry እየገቡ እንዲማሩ ብታደርግ መልካም ነው
ዴቭ አንተ ለሀገራችን በረከት ነህ ፤ ተባረክልኝ።
ወንጌል አደራ እንጂ እንጀራ መብያ ያላደረገ አገልጋይ ዘመንህ ይባረክ
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ #እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።” - ዮሐንስ 3፥16 ብዙ ሰዎች የማያምኑበት ወንጌል እሄ ነው። አንዳንድ ሰው አማኝ ነው ለማለት ይከብዳል። አማኝ አይጠፋም ከምትለው፥ ጠላትህ ድብን ይላል ብትለው ቶሎ ያምናል😭
ማቴዎስ 7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም። ²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። ²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ። ያዕቆብ 1፥22 “ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።” ገላትያ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁹ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥ ²⁰ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ²¹ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም:: - መፅሐፍ ቅዱስ መዳናችሁን ዕለት ዕለት ፈፅሙ ስለሚል ለቃሉ በመታዘዝ መዳናችንን ዕለት ዕለት መፈጸም ይገባናል። -እግዚአብሔር እንደ ቃሉ የምንኖርበትን ፀጋ በክርስቶስ በኩል ሰጥቶናል። ስለዚህ በክርስቶስ ፀጋ ከኀጢአት እስራት ነፃ መውጣት ይቻላል። -ስለዚህ አንድ ጊዜ ስለዳንኩ እንደፈለኩ በኃጢዓት መመላለስ እችላለሁ ማለት አንችልም። በኃጢዓት እንደፈለግን ተመላልሰን እንዴት የጌታን ፊት ልናይ እንችላለን? - በአፍ ጌታ ሆይ በአንተ አምኛለሁ እያለ እየሸነገለ ነገር ግን በህይወቱ እንደፈለገ አእምሮው ምንም ሳይኮነን በድፍረት በኀጢዓት የሚመላለስ ሰዉ እንዴት የእግዚአብሔርን መንግሥት ይወርሳል? ሰው በኀጢዓት እስራት ሆኖ ሳይፈልግ ኀጢዓት ቢያደርግ ጌታ ከኃጢዓት ነፃ ያወጣዋል ፤ ነገር ግን ሰዉ በድፍረት አእምሮው ምንም ሳይኮነን ኃጢዓት እየሰራ ከኃጢዓቱ ጋር ተስማምቶ የሚኖር እንዴት ሊድን ይችላል? -በክርስቶስ ደም ከታጠብንና በፀጋው ከኀጢዓት እስራት ነፃ ከወጣን በኋላ ወደን ወደ ኃጢአት ብንመለስ ፍርድና ቅጣት ይጠብቀናል፡፡ ማቴዎስ 21 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁸ ነገር ግን ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት፤ ወደ አንደኛው ቀርቦ፦ ልጄ ሆይ፥ ዛሬ ሂድና በወይኔ አትክልት ሥራ አለው። ²⁹ እርሱም መልሶ፦ አልወድም አለ፤ ኋላ ግን ተጸጸተና ሄደ። ³⁰ ወደ ሁለተኛውም ቀርቦ እንዲሁ አለው እርሱም መልሶ፦ እሺ ጌታዬ አለ፤ ነገር ግን አልሄደም። ³¹ ከሁለቱ የአባቱን ፈቃድ ያደረገ ማን ነው? ፊተኛው አሉት። -ስለዚህ በክርስቶስ አምነን ከዳንን በኋላ እምነታችን በስራ መገለጥ አለበት። “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።” - ያዕቆብ 2፥26
@gfc451
Жыл бұрын
እምነት ያለስራማ ከንቱ ነው ለዛም ነው የኛን ስራ ሊሰራልን የመጣው እርሱ የሰራውን እኛ ደግሞ ስናምን ተሟላ ማለት ነው
@adugenet70
Жыл бұрын
የዚህ ፖስት ባለቤት ጌታ ይባርክ!!!
@nazrawigetu86
Жыл бұрын
@@adugenet70 Amen, bless you too!
@tarikuakebede5013
8 ай бұрын
1ኛ --"ስለዚህ ደግሞ ብናድር ወይም ተለይን ብንሆን እርሱን ደስ የምናሰኝ ልንሆን እንቀናለን።መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ እያንዳንዱ በስጋው የተሰራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።2ኛ ቆሮ5፥6-10 2ኛ--በጌታችንና በመድሀኒታችን በኢየሱስ እውቀት ከአለም እርኩሰት ካመለጡ በኋላ ዳግመኛ በእርሷ ተጠላልፈው የተሸነፉ ቢሆኑ ከፊተኛው ኑሮአቸው ይልቅ የኋለኛው የባሰ ሆኖባቸዋል።---"2ጴጥ 2፥20--22 በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።
@tarikuakebede5013
8 ай бұрын
"የእውነትን ዕውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአትን ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ሀጢአት መስዋዕት አይቀርልንምና፥የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።የሙሴን ህግ የናቀ ሰው ሁለት ወይም ሦስት ቢመሰክሩበት ያለ ርህራሄ ይሞታል፤ የእግዚአብሔርን ልጅ የረገጠ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም እንደ ርኩስ ነገር የቆጠረ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል?---ዕብ10፥26--31
እኔ በጣም እወዳወላው❤ ፓስተር ዳዊት ክርስቶስ ነው ያሳየኝ በሁሉም ተፈውሻለው እውቀት ነጻ ያወጣል ፓስተር ዳዊት ዘመንህ ይለምልም አንተ ብሩክ ነህ
@ETHIO023
10 ай бұрын
ወንድም ዳዊት ነው የሚባለው
ወደ ዕብራውያን 3 14፤ የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤
@undermysaviour
Жыл бұрын
እምነት ነው ልብ በል። ሰዎች ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ትተው ወደ አይሁድ እምነት ይመለሱ ነበር ያኔ። የሃጢያት ድካም በምድር ያደክማል ዋጋ ያስከፍላል እንጂ ከደህንነት አያወጣም።
@user-xi9uc3ip7q
6 ай бұрын
@@undermysaviourበስምህ አጋንንት አ ላወጣንም........ አላውቃችሁ ም...... ማት. 24
የእግዚአብሔር ፀጋ ይብዛልህ በዚህ ሰው ትምህርት እጅግ ተጠቅሜያለሁ በእርሱ የሚሰራው እግዚአብሔር ይመስገን
የደነ ሰው ዝሙት ብጠጢ ብገል ብሰራቅ መንግሰታ ሰማይ ይገበል ዎይ ትንብት ተነገር አገንንት በሰምህ ትንቢት አልተነገርንምን በሰምህ አጋንንት አለወጣንምን በሰምህሰ ብዙ ታምራት አለደራግንም ከቶ አለወቅኂችሁም እነንት ክፉ ዎች ከእኔ ራቁ የለቻው የደኑት አይለምንህ የደነ ሰው ደህነንቱ አያጠም እየለቺ ትውልድ አታጠፉ የደነ ሰው እንደፈለጋ እድሆን አልታፈቀደም ነፍሰ ይገድል አያላቹ መንጀፈቀድ አትሲጥ ነጌ በጌታ ትጠያቀልህ
@tederos
Жыл бұрын
እደዚህ አይነት ሰው አልዳነም
@meseretgebreyesus8856
8 ай бұрын
እንዳንተ ዐይነቱ ደነዝ ነው የሚጠፋው
“ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።”
@maranatagetahoytolona2566
Жыл бұрын
2 tomato’s 3/1 to end
“እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቸርነትና ጭከና ተመልከት፤ ጭከናው በወደቁት ላይ ነው፥ በቸርነቱ ግን ጸንተህ ብትኖር የእግዚአብሔር ቸርነት በአንተ ላይ ነው፤ ያለዚያ አንተ ደግሞ ትቆረጣለህ።” - ሮሜ 11፥22
@abelalemayehu2145
Жыл бұрын
የእ/ር ቸርነት እስቲ ultimately በምን የተገለጠ ይመስላል። ቸር ማለት በስጦታው ባለፀጋ ማለት ነዋ! እ/ር አብ ቸርነቱ ultimately የተገለጠው ኢየሱስን ሲሰጠን ነው። ስጦታውን የተቀበለ ግን አይጠፋም። መዳን ኢየሱስን በማመን እንደሆነ ሁሉ አለመዳንም በእርሱ አለማመን ነው። ደግሞ ሌላው ያመነ ሠው አይደክምም አይባልም ነገር ግን እምነት ከስራ አይለይም በስራው ግን ይገለጣል። ግን በፍርድ ፍራቻ/ እቆረጣለሁ ብሎ አይፈራም። ም/ቱም "ፃድቅ በእምነት በህይወት ይኖራል" ይላልና
@aklilubashe
9 ай бұрын
@@abelalemayehu2145ዕብራውያን 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁶ የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥ ²⁷ የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።
ጌታ ሆይ በጣም የምወደው እና የማከብረው ወንድም ነው ዳዊት ፋሲል
ዴቭ ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ እውነት ይህ ትምህርት ብዙዎችን ከጭንቅ እንደምገላግል አምናለሁ እግዚአብሄር እንዳንተ አይነት አስተማሪዎችን ያብዛልን
ወደ ዕብራውያን 6 5፤ መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን 6፤ በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና። 1ኛ ዮሐንስ 2 6፤ በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደ ተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል።
እግዚአብሔር ዘመንህን ያለሞልም ዴቨ…ብዙ ነገር ተጠቅሜለዉ ክብር ለእግዚብሔር ይሁን
Wowww God bless you more blessing pastor Dawit 💙💙❤️❤️❤️
በጣም የምወደው እና የማከብረው ።ጌታ ለዘለአለም የቃሉ ብርሀን አይወሰድብህ።
አሜን ብለህ የተስማማህ ሁሉ ራስህን መርምር
Amen metelut gebetoachehu newe
እስከ መጨረሻው የሚፀና ይድናል።የሚለው ቃል የታመነ ና እውነተኛ ነው።
@etsegenetamare7165
Жыл бұрын
የነፍስ መዳን ነው እለት እለት ደህንነት ስለሚያስፈልጋት የእግዜር ቃል እውቀትን በየእለቱ ያስፈልጋታል ። መንፈስ ዳግም ከተወለደ ዳግም አይጠፋም ።
@aklilubashe
9 ай бұрын
@@etsegenetamare7165 አስተማሪ ለምን እስፈለገ ለምን መሪ ለቤተክርስቲያን ለምን ተሰጠ ? ሰዋችን ለመንግስተ ሰማይ እየመከሩ እያስተማሩ ወደ ፍፁምነት እንድንሄድ ነው ።
@tlahuntakele6389
Ай бұрын
Kminden newe yemidinewe
አረ ተዉ ወዴት ወዴት ፣ ምን አይነት ማበረታታት ነው፣ እየተስተዋለ ቢሆን ጥሩ ነው
I appreciate for your teachings. It's clear and simple languages. Thank you for sharing God bless you.
“እንግዲህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላይደለን ኃጢአትን እንሥራን? አይደለም።” - ሮሜ 6፥15
@amazing-3691
Жыл бұрын
ኃጢያት እንሥራ ማንም አላለም።
@samidane
Жыл бұрын
@@amazing-3691 የገባህን አስረዳኝ/ጂኝ? በነገራችን ላይ ለሃጥያት ምክንያት ማቅረብ አይቻልም የሚቻለው ይቅርታ እና ንስሃ ማቅረብ ብቻ ነው።
@amazing-3691
Жыл бұрын
@@samidane በዚህ ምድር እያለን ከኃጢያት ነፃ መሆን አንችልም። ማናችንም እንስታለን። የኃጢያት ደሞዝ ደግሞ ሞት ነው። ለንስሃ ሳይደርሱ ሞት ልቀድም ይችላል። እ/ር ደግሞ ኃጢያትን ሳይቀጣ አያልፍም። ቅዱስ የሆነ አምላክ ለንስሃ ጊዜ ሳታገኝ ነው የሞትከው ብሎ የሚተው አይደለም።የኃጢያት ትንሽ ትልቅ የለም ሁሉም ወደሞት ያደርሳል።እንዲህ ከሆነ እንድ ሰው እንኲ አይድንም ሁሉም ስው ይብዛም ይነስም ኃጢያት ይሰራል። ታድያ ምን ይሻላል? መፍትሄውን ከማየታችን በፊት አንድ ነገር እንጠይቅ። የዘላለም ህይወት ምንድነው? እንዴትና መቼ በማን ለማን ይሰጣል። መልስ:- የዘላለም ህይወት ከስሙ እንደምንረዳው ጊዜያዊ ያልሆነ ህይወት ስሆን የሚገኘውም በኢየሱስ ክርቶስ በማመን ብቻ ነው። ሰጩውም እግዚአብሔር ብቻ ነው። የሚሰጠውም ያመኑ ቅፅበት እንጂ ወደፊት አይደለም። ስንድክም የሚቆረጥ ህይወት ምኑ የዘላለም ሆነ ታዲያ? ለምሳሌ እንድ ሰው ሰኞ ቢሳሳት የዘላለም ህይወቱና ልጅነቱም የሚነሳ ቢሆን ማክሰኞ ንስሃ ስገባ የቀጠልና ልጅነቱም ቢመለስ ተመልሶ ደግሞ በሳምንቱ ቢጠፋ ምን ይባላል። እ/ር ቅዱስ አምላክ ነው እንዲህ ያለውን የልጆች ጨዋታ ከቶ አይፈፅምም። የዘላለም ህይውት ሰጪ ጠባቂም እ/ር እራሱ ነው። ደካማ ሰው በምን አቅሙ ህይወቱን ይጠብቃል። መፅሃፍ እንደሚል " የሚያፀናችሁ ከክፉውን ይሚጠብቀን የታመነ ንው" 2ተሰ 3:3, ይሁ 24 ጥያቄ ይቻላል።
@amazing-3691
Жыл бұрын
@@samidane ሰው ዛሬ ድኖ ነገ የሚጠፋ ከሆነ ወንጌል የምስራጭ ነው ብለን የምንለው ውሸት ነው ማለት ነዋ?
@samidane
Жыл бұрын
@@amazing-3691 ወንድም ለሃጥያት ለመስራት ቀድመን የምናስይዘው የንስሃ ቀብድ የለንም። ሁሉም በክርስቶስ በሆነ ቤዛነት የዳነ ህዝብ ነው።“ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።” - 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥19-20
ተባረክ ፓስተር ዳዊት❤
ዳዊት ተባረክ!!
1ኛ ዮሐንስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም። ⁷ ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው። ⁸ ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና። ⁹ ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም። ¹⁰ የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።
@addisnet21
Жыл бұрын
🔴ሙሉውን አንብብ - በሱ የሚያምን ሀጥያትን ካላደረገ ታድያ ለምን ንስሀ ተሰጠ? 🔴መፅሐፍን አንብቡ አዳራሽ የተነግራችሁን ብቻ ይዛቹ አቱሩጡ::
@nazrawigetu86
Жыл бұрын
@@addisnet21 ንስሃ ማለት ሃጢዓትን ለማቆም በመወሰን ከክፉ መንገድ መመለስ ነው ። ንሰሃ የተሰጠው ሰዎች ከክፉ ስራቸው ርቀው በጽድቅ ክርስቶስን በመምሰል ይኖሩ ዘንድ ዳግመኛ እድል እንዲያገኙ ነው። ስለዚህ በክርስቶስ በማመን በንስሃ ከክፉ ስራ ርቆ ጽድቅን የሚያደርግ በክርስቶስ ይኖራል። - ሳይፈልግ በኀጢዓት ለታሰረው ጌታ በፀጋው ነፃ አውጥቶ የንስሃን እድል ይሰጠዋል።ነገር ግን የንስሃ ዕድል የሚሰጠው ነገ ንሰሃ እገባለሁ እያለ ሰው ዛሬ ላይ በድፍረት ሃጢዓትን እንዲያደርግ አይደለም። እንደዚህ የሚቀልድ ሰዉ ለጥፋት ተጋላጭ ይሆናል።
@etexhaile201
Жыл бұрын
ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤ ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 : 8
@etexhaile201
Жыл бұрын
ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤ ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 : 8
@addisnet21
Жыл бұрын
@@etexhaile201 ✅እሱንማ ሁሉ ያምናል ችግሩ ፅጋ ብቻ ብለሽ ካነበብሽ ነው::
ጌታ ዘመንህን ይባርክ
Amennn ,,betaaam des yemil sew hiwot keyarii timirtii neww,,,,bertaa ayzn
More grace to you Dave.
@seblekebede1789
Жыл бұрын
Once saved always saved የሚለው ትምህርት አይሰራም።
God bless u brother amazing teacher congratulations
Amen tabaraki🙌
ማቴዎስ 7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። ²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።
@filimontad
Жыл бұрын
እንደዚ ያገኘኸዉን ጥቅስ እየያዝክ የተለያየ መልስ አትፈልግ እሺ ይሄንስ ምን ትለዋለህ የዮሐንስ ወንጌል 5 24 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም። አየክ የጊዜዉን አለማወቅ ነዉ ያደናገረህ አላዉቃቹም ሚላቸዉ ሳይነጠቁ ቀርተዉ በ7አመት መከራ አልፈዉ እየሱስ በማቴዎስ 25 የተፃፈዉን ፍርድ ሊፈርድ ሲመጣ ሚጠየቁት በግና ፍየሎች ናቸዉ እንጂ ከመነጠቅ በፊት ያመኑ እነሱ ቅዱሳን ናቸዉ።
Wow what a brilliant person (teacher)is he !!! wow we proud of You may God bless you 🙏
@eliaskitila9421
Жыл бұрын
በኃጢአት ፀንተሽ እየኖርሽ ነው?
God bless you 🙏
እናመሰግናለን!
Amen
Amazing teaching Pastor Dawit Fassil. May the Lord bless you more and more
ኃጢያት የሚያደፋፍር ስብከት ::ለጆራችሁ የሚመችን ንግግር ብቻ አትስሙ ::የተሰጠን ፀጋ ከኃጢያት ባርነት እንድንድን እንጂ በድፍረት በኃጥያት እንድንኖር አይደለም ::ወገን ይህ የመጨረሻው ዘመን ነዉና ከዲያብሎስ ትምህርት ተጠንቀቁ ::
@meseretgebreyesus8856
8 ай бұрын
ምኑ ነው ኃጢአት የሚያደፋፍር
@nehemiahantenh9793
3 ай бұрын
አንተ በቃ አልዳንክም ደህንንነት በንተ ስራ ሳይሆን በክርስቶስ ከ ክርስቶስ ብቻ ነው
ebrawiyan 6-;4 አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን 5 መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን 6 በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና። endete yetayal betaserdagn? tebarek
ተባረክ
“ድል የሚነሣም እንደ እነርሱ ነጭ ልብስ ይለብሳል፤ እኔም በአባቴና በመላእክቱ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም።” - ራእይ 3፥5 (አዲሱ መ.ት) ልትደመሰስ ትችላለህ!!!
አሜን
እንደ ዛሬ ገብቶኝ አያውቅም ተባረክ
በጣም ጥያቂ ይፈጥራል ይህ ትምህርት ፀጋ የተሰጠን ሀጢአት ለመሰራት አይደለም
“በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።” - ዕብራውያን 6፥6
God bless you
I like your teachings brethren
Amazing ህይዉት ዘራእብኝ ከዛሬ ጀምሮ በህብረት አገኛለሁ ዴቭ አመሰግናለሁ !!
ተባረክልን
Dave እግዚ/ር እድሜ ና ጤና ይስጥልህ
Deviy tebark tsega ybizalh endet argi endmgilts alwkm bicha buzu zeman nurlin buzu zeman agilgel enwodhalin❤
“ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።” - ራእይ 3፥5 መዳኑን ያልጠበቀና ኃጢአትን ያልተወ የሚደመሰስ እንዳለ አያሳይም።
@aklilubashe
9 ай бұрын
እስቲ ስልክ እንለዋወጥና እንወያይ ?
ፀጋ ይብዛልህ
ትባርክ
Ameeen
My Teacher
ቅድስና ለእግዚያብሄር
Dava egziaber tsegawin yabizalih
ጌታ ሆይ ስለ ወንድማችን ተመስገን
Yaaa Geta yibarkih wendenme medanachinin Anderson fetsimotal
ሰው ያጣል ደህንነቱን በርግጠኝነት በመፀሀፍ ቅዱስ ማስረጃ በተረጋገጠ እናገራለሁ
ሊያጣ ይችላል በቅድስና ካለመኖር የሃጥያት ባርያ ከሆነ መንግስተ ሰማይ አይገባም
@masartmissoo1160
Ай бұрын
Min iyesus laman now yemotawu latsadeqagnoch woyens lahatyatagnoch
@masartmissoo1160
Ай бұрын
Yehatyat tensh telq ale ende hulume 1 now iyesus demo yemotawu lahataytagnoch now
@masartmissoo1160
Ай бұрын
Yesawe lij zemut eunkn besars rasu iyesus erasu kaza hiwot yawotowali ijny tihito yemihed ayedelam isu inde sawi ayedelamena
እስከመጨረሻው የሚፀና እሱ ይድናል
ወንድም ኤርሚያስ እስከ ዛሬ ድረስ የምታስተላልፈውን መንፈሳዊ መልዕክቶችህን 2:51 እከታተልና እጠቀምም ነበር ዳዊትን የመሰለ የዘመናችችንን ታላቅ አስተማሪ ስትተች ወረድክብኝ።
እኔ የወንድም ዳዊትን አገልግሎት በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ
Yes eyesus mulubemulu keflowal Ameen Ennante Mindagnoch sewoch yedanute be Ennanente bedemoze waga Atasmeselute pls yekiristosin stega sibeku....
24 Remember that some men, even pastors, lead sinful lives, and everyone knows it. In such situations you can do something about it. But in other cases only the judgment day will reveal the terrible truth. 25 In the same way, everyone knows how much good some pastors do, but sometimes their good deeds aren’t known until long afterward. Footnotes
Dave stay blessed
True Biblical teaching!
wendim dawit be eyesus semi moges yiderebilehe tsega yichemerelehe
አብዛኛው ት/ትክ ተመችቶኛል ነገር ግን ሰው ካመነ የፈለገውን አጥያት ቢጨማለቅ መንግስተ ሰማይ ይወርሳል በምድር ይቀጣል የሚል አጢያትን የሚያበረታታና ስህተት ትምህርት ነው።
እኔ መቸም የዘመናት ጥያቄየ ተመልሶልኝ ዋው እንዲያውም ከህግ ስርአት ከአድርግ አታደርግ ገዳይ ከሆነ ትምህርት ነፃ በመውጣት በፅድቅ በቅድስና እግዚያብሔርን በመፍራት እና በመውደድ እንድኖር ሀይልን ያስታጠቀኝ እውነትን ያበራልኝ አካሄዴን ኑሮየን ህይወቴን አመለካከቴን ሁሉን ነው የቀየረው የዳዊት ትምህርቶች ምንም እኮ ነው ሰምቸ የማልጠግበው የማልሰለቸው ወንድም ዳዊትየ በውነት አንተን የሰጠን ጌታ ይመስገን እኔም ሆነ በዙሪያየ ያሉ እየሰሙ ተፈትተዋል ነፃ ወጥተዋል ተመስገን ጌታ እግዚያብሔር
@-greathope-official
Жыл бұрын
ወንድሜ አሁን የበራልህ እንዳይመስልህ። የጠጣኸው በመርዝ የተቀመመ ወይን ነው። ሃጢአት ሃጢአት ነው። ሕግ መከበር ባያስፈልገው ኖሮ የሱስ አይሞትም ነበር። የሱስ ህግን ጠብቋል? አዎ። እንግዲያውስ አንተም ጠብቅ። እርሱ ህግን ሊሽር አልመጣም። ሉቃ 16፣17 ማቴ 5፣17 ያዕ 2፣10‐26
Wawoooo🙏
deva you are really exact biblical and blessed man of God with exact blessing ,you are full of blessing stay blessed and extend beyond any boundary which limit and distort the exact truth Gods word and truth !!!!!!!!! love u deva
correct
ፓሰር ዲብ ዘመንህ ይለምልም
God bless you Deva i am really blessed by your teachings 🙏🙏🙏 Be abundant grace to you
@maranatagetahoytolona2566
Жыл бұрын
He was wrong what was he preached it is big mistake means out of bible contacts
Frie yalafera yikoretal malet mn malet yihon? Endet ayinet ye sihitet timihirt lay nw yalachuhut??
1ኛ ጴጥሮስ 4 7፤ ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቦአል። እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ፥
Why it is so true🥺!
ዴቬዬ መልስ ለመስጠት አይደለም ምርጥ አስተማሪ ነህ ግን በራሴ ያየሁት ነገር ቢኖር ተደጋጋሚ ባክ አረግ ነበር አስቸግር ነበር በጣም አንድ ቀን እንዴት እንደወደኩ ሳላቅ ራሴን ሲዖል አገኘሁት ትል ላይ ወድቄ ከዛን ቀን ጀምሮ አደብ ገዛሁ መስመር ውስጥ ገባሁ በራሴ አተያይ ሰው ባንድ ጊዜ ሲዖል ላይገባ ይችላል ውድቀት ሲደጋገም ግን ሊጠፍ ይችላል ብዬ አስባለሁ
👌👌👍👍
እግዚአብሔር ይባርክህ ዳዊት በዚህ ሰው ትምህርት እጅግ ተጠቅሜያለሁ በእርሱ የሚሰራው እግዚአብሔር ይመስገን
ልክነህ ግን መዳናችን አግኝተናል ብለናል መዘናጋትና በሀፂያት እንዳንሄድ ጠበቅ አድርገህ ተናገር ብዙዎቻችን ድነናል ብለን በአለም ማይሰራውን ክፍት ጭካኔ ሀፂያት ውስጥ ነን መረን አታድርግ የዳኑትን ጳውሎስ የቆሮጦስን አማኞች በአለም የሌለ ያለው ዛሬ እጥፍፍ ሆናል ተውውውው አታበረታታ እኳን ተጨማልቀን ተለይተንም ከባድ ነው
@kelemeworkzenbaba4229
Жыл бұрын
yekbedal lehatiYat ber kefach nw temehertu .....maseriya linorw yegabal
20:05 የምታስተምራቸው ብዙ ግልፅና የእግዚአብሔርን ቃል መሰረት ያደረጉ ናቸው አንዳንድ ግን ከእግዚአብሔር ቃል አንፃር ጥያቄ የፈጠረብኝ ትምህርቶች አሉ ለምሳሌ አፌ :4:11 ላይ ያሉ የፀጋ ስጦቶዎችን በዝህ ዘመን የማይሰሩ አሉ ስትል ሰምቸሃለሁ ጥያቄም አቅርቤ ነበር ምላሽ አልሰጠህም!ለማንኛውም አገልግሎትህን ጌታ ይባርክልህ!
ITS AMAZING REVELATION BUT NOT FOR LL RATHER WISDOM NEEDED EARLY TO CHRISTIAN LIFE STANDARD.
Wow Troth
🙏👏
Mestergnachn Eysus ewnet new .. Bless you pastor .
❤🎉🩸ፍቅር እየሱስ የወደዳቸውን እስከመጨረሻ ወደዳቸው
Bitter Gospel truth that we should accept. God bless you brother Dev
ዴቭዬ አንተ የማሁኝ ቀን እድለኛ ነኝ ክረስትናዬን በአንተ ወዳድኩት
በዚህ ትምህርትህ ስንቶቹን ወደሞት ነዳህ? የሐጥያት license እየሰጠህ ከነሀጥያቱ እንዲኖሩ አድርገሀል። ደፍረህ ሰዉን ወደሀጥያት እየመራህ ነው። በአስተምህሮህ ለሚጠፉት ሁሉ እግዚአብሔር ይፈርድብሀል
@bineyamgebremichael2133
Жыл бұрын
You better understand first the spirit of the lesson. I think you mis the point. Get the point and live with it my dear.I don't get it in a way you understand. Bless you!
wow Amazing Truth!!!
Geta yibarkih
“ልጆቼ ሆይ፤ ይህን የምጽፍላችሁ ኀጢአት እንዳትሠሩ ነው፤ ነገር ግን ማንም ኀጢአት ቢሠራ፣ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን፤ እርሱም ጻድቁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።” - 1ኛ ዮሐንስ 2፥1 (አዲሱ መ.ት) ibakachu liyunatachinin eyatababin lamgababat inmokir . Ye Hasb liyunat 2000 balay hamanotin fatirowal ❤❤❤
God bless is best lesson
ጌታ ይባርክህ
ራእይ 3:4-6 ልብሳቸውን ያለሳደፉ ነጭ ልብስ ይለበሳሉ።ድል የሚነሣ ብቻ ስሙ ከሕይወት መጽሐፍ የማይደሰሳዉ ይላል።