እመብርሀን አንቺ ብቻ ደጅሽን ለመርገጥ አብቂኝ እንጅ ብቻየንም ቢሆን መጥቸ እንደማነግስሽ ይኸው ቃሌ! መስከረም 21/2014 ግሸን ደብረ ከርቤ

"ጥምቀት ላይ የታዩ ስቅለት ላይ አይገኙም" ይባል የለ እመብርሀን አንቺ ብቻ ደጅሽን ለመርገጥ አብቂኝ እንጅ ብቻየንም ቢሆን መጥቸ እንደማነግስሽ ይኸው ቃሌ!
መስከረም 21/2014
ግሸን ደብረ ከርቤ
እንደዘንድሮ በመስከረም ወር ግሸን ማርያም አንጋሽ ጠፍቶ አይቸ አላውቅም ያለ ሠልፍ ገብተን ያለሠልፍ ወጣን። እመብርሐን አንችን ያመነ የማይሻገረው ወንዝ ፤ የማይወጣው ተራራ ፤ የማይጋፈጠው ጁንታ አይኖርም ።

Пікірлер

    Келесі