ለርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ካስተማሯቸው መምህራን የተሠጠ የተማሪነታቸው ምስክርነት በሊቀሊቃውንት ዕዝራና በሌሎች የገዳሙ ውሳኔ
ለርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ካስተማሯቸው መምህራን የተሠጠ የተማሪነታቸው ምስክርነት በሊቀሊቃውንት ዕዝራና በሌሎች የገዳሙ ውሳኔ #አባገብረኪዳን #aba_gebrekidan_girma #orthodox
ለርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ካስተማሯቸው መምህራን የተሠጠ የተማሪነታቸው ምስክርነት በሊቀሊቃውንት ዕዝራና በሌሎች የገዳሙ ውሳኔ #አባገብረኪዳን #aba_gebrekidan_girma #orthodox
Пікірлер: 17
ተመመገን ተመሥገን ተመሠገን በእውነት አባታችን እድሜ ጤና ይስጥልን እኔ ደካመው ሌላ ምን እላለሁ በእውነት።
አባ እግዚአብሔር ይርዳዎት እሱ ያግዞት ሲያስተምሩ በዩቲዩብ የእርሶን ትምህርት እይተከታተልን ብዙ ትምህርት አግኝተናል እድሜና ጤና ይስጥዎት ከእርሶ ስር የሚመሩት ተማሪዎችም እግዚአብሔር ይርዳቸው ፍሬዎትን ለማየት ያብቃዎት
በሆይወቴ የተደሠትሁበት ቀን እግዚአብሔር ይመሠገን በእውነት
መምህር አባታችን አባ ገብረ ኪዳን እድሜ ከጤና ጋር አብዝቶ ይስጥዎት መዳህኒ አለም በበረከቱ ይጎብኝዎት። አባቴ አፀደማርያም ክንፈገብርኤል ብለው በፀሎት ያስቡን።
ጌታሆይ እባክህ ትውልዱን ለዚህ መክሊት አድለው
ELELELELE EGZIABEHYRE YEMSEGN
አሜን በረከታቸው ይደርብን 🙏🙏🙏
@abayetekle3202
2 жыл бұрын
ኅ
መምህር እንኳዕ ሓጎሰኩም
ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን አሜን አሜን
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
..በምን አካውን ት በረከት ለማግኝት ገንዘብ እናስገባ ግለፁልን
subscribed!!!!bertu!!!
@tubebirhantube3418
2 жыл бұрын
እናመሠግናለን እንበረታለን
ተገቢው ፡ የክርስቶስ ፡ ዕቃ ፡ ለሚመጥናቸው ፡ ቦታ ፡ ስያሜ ፡ እና ፡ ደቀ ፡ መዝሙራት ፡ የተሰየሙ ፡ ስለሆን ፡ ትምህርታቸውን ፡ በኢንተርኔት ፡ ለምንከታተለው ፡ ለእኛ ፡ ደስ ፡ ያለ ፡ ነገር ፡ ነው።
በመጀመሪያ ቤተክርስትያንን ማክበርም ሆነ ማስከበር የኛ የአማኞቹ ግዴታ ነው ምክንያቱም የአገልግሎት ስነ ስርአት መጓደል የለበትም 1.ቅዳሴ በድምጽ ማጉሊያ መቀደስ አለበት ምክንያቱም ምእመን ሊያስቀድስ ሲመጣ ምን እንደተባለ እንኳን ሳይሰማ ነው ወደ ቤቱ የሚሔደው ሌላው የቅዳሴ ድምጽ ሲሰማ ለነገ ማስቀደስ ሰውን ያነሳሳል። 2.ቅዳሴ ሊገባ ሲል ቤተክርስትያ ውጭውንና ውስጡን በደንብ መታጠን አለበት በድጋሚ ቅዳሴ ላይ እግዜኦ ሲባል በድጋሚ ውጭውና ውስጡ በደንብ መታጠን አለበት። 3.አስራ አንድ ሰአት ለይ ቤተክርስትያን ውጭውና ውስጡ በደንብ መታጠን አለበት ከዚያ ወንጌል ይነበባል የእለቱ ውዳሴ ማርያም ይነበባል ከዚያ ትንሽ ትምህርት ተሰጥቶ ሰውን በጊዜ ማሰናበት ይቻላል። እያንዳንዳችን ምእመናን ይህ እንዲተገበር ሐላፊነት አለብን ቤተክርስትያን የአገልጋዮች ብቻ አይደለችም ስለዚህ በየአጥቢያችን እንጠይቅ። እግዚያብሔርን ካከበርነው ያስከብረናል ከናቅነው ግን ከሁን የባሰ ውርደት ነው የሚገጥመን ስለዚህ ፈጣሪን በስርአትና በፍርሐት እናገልግለው። አሜን ወስበሐት ለእግዚአብሔር።
መምህር እንኳዕ ሓጎሰኩም