""ምልክትን ሰጠሃቸው! "" (መዝ. ፶፱:፬) ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ deacon yordanos abebe

💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/
"" ✝ምልክትን ሰጠሃቸው! ✝"" (መዝ. ፶፱:፬)
"" ✝ዝክረ ቅዱስ ዳዊት ዘወርኃ መስከረም✝ ""
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Пікірлер

    Келесі