ከcmc-መገናኛ የኮሪደር ልማቱ እየጦፈ ነዉ ፡፡መጠነ ሰፊ ለዉጥ addis ababa walking tour

Пікірлер: 1

  • @samueladdisu9745
    @samueladdisu97459 күн бұрын

    ከcmc መገናኛ ድረስ ባለው መንገድ ብዙ ህዝብ ተፈናቅሏል የብዙዎች የንግድ መደብር ፈርሷል በርካታ ሰው ስራ አጥ ሆኗል የብዙዎች ቤት ችግርና ማጣት ጎብኝቶታል ወላጆች የልጆቻቸውን ት/ቤት መክፈል አቅቷቸዋል።ባለ ይዞታዎች በዝቅተኛ የካሳ ክፍያ ይዞታቸውን ተነጥቀዋል።አካባቢው በንግድ እንቅስቃሴ ይተወቅ የነበረ የቢዝነስ ቦታ ነበር።መገናኛ የብረት የሲሚንቶ የእንጨት ውጤቶች ይሸጣል።ጉርድሾላ ሚኬኤል ሳህሊተምህረት ቡቲክ ሞባይል ኤሌክትሮኒክስ ካፌ ባር ሬስቶራንት ወዘተ የሚገኝባቸው ቦታዎች በሙሉ ፈርሰው ሰው አልባ ሆነዋል።ይህ ሆን ተብሎ ነባሩንህዝብ ለማፈናቀል የተደረገ ተንኮል ሴራ እንጂ ልማት አይደለም ጥፋት እንጂ።

Келесі