የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ 'ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ' በሚል ርዕስ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ገብሬ የጸጋዬ ገብረመድኅንና የአዳም ረታን ስራዎች ዋቢ በማድረግ ያቀረቡት ጥናታዊ ጽሁፍ፡፡
በስመአብ❤ ቴዲዬ ታነበው ይሆን አላውቅም። ሼልፌ ላይ በድንገት እስከማነብህ ድረስ አላውቅህም። አንዳንዴም በእንባ እየታጀብኩ ጨረስኩት። ስንብት ቀለማት ጀርባ ጽፈህ ማንበቤን አላስታውስም። ስፈልግህ ይሔን አገኘሁ። አመሰግንሀለሁ!
ከረዥም ጊዜ በኋላ ስላየሁህ ተመቸኝ፥ ጋሽ ቴዲ።
በዚህ ሰዉ ማመሬ እድለኛ ነኝ
Пікірлер: 3
በስመአብ❤ ቴዲዬ ታነበው ይሆን አላውቅም። ሼልፌ ላይ በድንገት እስከማነብህ ድረስ አላውቅህም። አንዳንዴም በእንባ እየታጀብኩ ጨረስኩት። ስንብት ቀለማት ጀርባ ጽፈህ ማንበቤን አላስታውስም። ስፈልግህ ይሔን አገኘሁ። አመሰግንሀለሁ!
ከረዥም ጊዜ በኋላ ስላየሁህ ተመቸኝ፥ ጋሽ ቴዲ።
በዚህ ሰዉ ማመሬ እድለኛ ነኝ