ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት በአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ክፍል አንድ EBC የልቦና ውቅር ሰኔ 03 2010

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ 'ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ' በሚል ርዕስ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ተባባሪ ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ገብሬ የጸጋዬ ገብረመድኅንና የአዳም ረታን ስራዎች ዋቢ በማድረግ ያቀረቡት ጥናታዊ ጽሁፍ፡፡

Пікірлер: 3

  • @behailumulugeta5062
    @behailumulugeta506211 ай бұрын

    በስመአብ❤ ቴዲዬ ታነበው ይሆን አላውቅም። ሼልፌ ላይ በድንገት እስከማነብህ ድረስ አላውቅህም። አንዳንዴም በእንባ እየታጀብኩ ጨረስኩት። ስንብት ቀለማት ጀርባ ጽፈህ ማንበቤን አላስታውስም። ስፈልግህ ይሔን አገኘሁ። አመሰግንሀለሁ!

  • @solf2000
    @solf20005 жыл бұрын

    ከረዥም ጊዜ በኋላ ስላየሁህ ተመቸኝ፥ ጋሽ ቴዲ።

  • @berihundesale6694
    @berihundesale66943 жыл бұрын

    በዚህ ሰዉ ማመሬ እድለኛ ነኝ

Келесі