DW Amharic የሰኔ 22 ቀን 2016 የዓለም ዜና

የኢትዮጵያ መንግሥት እና የፋኖ ታጣቂዎች የሚያደርጉትን “የርስ በርስ ጦርነት” አቁመው ድርድር እንዲጀምሩ በአማራ ክልል የተቋቋመ የሰላም ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። “የርስ በርስ ጦርነቱን በድርድር ለመፍታት ፈቃደኛ ነኝ” ያለው የኢትዮጵያ መንግሥት “ብዙ አደረጃጀት እና መሪ” አላቸው ያላቸው የፋኖ ታጣቂዎች “ለመደራደር አንድ መሆን አለባቸው” በማለቱ ምክር ቤቱ መቋቋሙን ተገልጿል። • የግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የሱዳን “ሰው ሰራሽ ረሐብ” ከተፈራው የከፋ ሊሆን እንደሚችል አስጠነቀቁ። በኬንያ ተቃውሞ ቢያንስ 30 ሰዎች መገደላቸውን ሒውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ።

Пікірлер: 2

    Келесі