በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጳጳሳት በሮም የምያደርጉት ሐዋርያዊ ጉብኝ

በላቲን ቋንቋ (Ad limina apostolorum) በመባል የሚታወቀው በየአምስት አመቱ በመላው አለም የሚገኙ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን የጳጳሳት ጉባኤ አባላት ወደ ሮም እና ቫቲካን በመምጣት ከርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጋር የሚያደርጉት ስብሰባ የሚመለከት ሲሆን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናቸው ከሀይማኖት፣ ከማህበራዊ እና ከባህላዊ እይታ አንጻር በመገምገም እና በመለየት የገጠማቸውን ተግዳሮት እና ልዩ ሁኔታዎችን ለማሳየት ታልሞ የሚከናወን ስብሰባ ነው።

Пікірлер

    Келесі